From 2a25f572e0db56f332c9ffbeaf66c4b3742ee0a1 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tersitzewde Date: Fri, 14 Feb 2020 20:52:14 +0300 Subject: [PATCH] Fri Feb 14 2020 20:52:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 05/30.txt | 24 ++++++++---------------- 06/01.txt | 50 ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ manifest.json | 4 +++- 3 files changed, 61 insertions(+), 17 deletions(-) create mode 100644 06/01.txt diff --git a/05/30.txt b/05/30.txt index 54db0cf..fdd7be4 100644 --- a/05/30.txt +++ b/05/30.txt @@ -12,27 +12,19 @@ "body": "እዚህ ላይ “ምድሪቱ” የሚለው የአስራኤልን ምድር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእስራኤል ምድር” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "ነቢያት በማጭበርበር ትንቢት ይናገራሉ፣ ካህናትም በራሳቸው ኃይል ያስተዳድራሉ", + "body": "እነዚህ በቁጥር 30 ላይ የተነገሩት ግፎችና አሰቃቂ ነገሮች ናቸው፡፡" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "ነቢያት በማጭበርበር ትንቢት ይናገራሉ ", + "body": "“ነቢያቱ የሐሰት ትንቢት ይናገራሉ” ወይም “ነቢያቱ ትንቢት ሲናገሩ ውሸትን ይናራሉ”" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "ካህናትም በራሳቸው ኃይል ያስተዳድራሉ", + "body": "ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ካህናቱ ለእግዚአብሔር ስልጣን ራሳቸውን አላስገዙም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ካህናቱ በራሳቸው ስልጣን ያስተዳድራሉ” ወይም 2) ካህናቱ ነቢያቱ በሚሰጡአቸው መመርያ መሰረት ያስተዳድራሉ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" + "title": "ነገር ግን በመጨረሻ ምን ይሆናል?", + "body": "“ነገር ግን ይህ ከሆነ በኋላ በመጨረሻ ምን ታደርጋላችሁ?” እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ ለሰሩት ስራ ሲቀጣቸው ክፉ ስለመሆናቸው እንደሚጸጸቱ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን በመጨረሻ እኔ እቀጣችኋለሁ፣ እናንተም ስለ ክፉ ድርጊታችሁ ትጸጸታላችሁ” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)" } ] \ No newline at end of file diff --git a/06/01.txt b/06/01.txt new file mode 100644 index 0000000..dc63377 --- /dev/null +++ b/06/01.txt @@ -0,0 +1,50 @@ +[ + { + "title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ", + "body": "እግዚአብሔር እየተናገረ ነው፡፡" + }, + { + "title": "ከኢየሩሳሌም በመሸሽ … ደህንነትን አግኙ", + "body": "እዚህ ላይ “ደህንነትን አግኙ” የሚለው ለመዳን እንዲችሉ ማድረግ የሚችሉትን ሁሉ ማድረግ እንዳለባቸው የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኢየሩሳሌምን ለቅቆ በመውጣት … ከአደጋ ዳኑ” ወይም “ከአደጋ መዳን እንድትችሉ … ከኢየሩሳሌም ለቅቃችሁ ውጡ” ( ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "የቢኒያም ሕዝብ", + "body": "እግዚአብሔር የሚናረው ለእነዚህ ነው፡፡" + }, + { + "title": "በቴቁሔ መለከት ንፉ", + "body": "መለከት ሰዎች ጥቃት እንደሚደርስባቸው ለማስጠንቀቅ የሚነፋ መሳርያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥቃት እንደሚደርስባቸው ለሕዝቡ ለማስጠንቀቅ በቴቁሔ መለከትን ንፉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ቴቁሔ", + "body": "ይህ ከደቡባዊ ኢየሩሳሌም 18 ኪሎ ሜትር ያህል የሚርቅ የከተማ ስም ነው፡፡ የከተማው ስም ትርጉም “የሚነፋ መለከት” ማለት ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "በቤትሐካሪም ላይ ምልክት ከፍ አድርጋችሁ አሳዩ", + "body": "ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ምልክቱ ከእሳት የሚወጣ ጢስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላት እየመጣ እንደሆነ ሕዝቡን ለማስጠንቀቅ ጢስ ወደ ላይ እንዲወጣ ለማድረግ በቤትሐካሪም እሳት አንድዱ” ወይም “ 2) ምልክቱ ሰንደቅ ዓላማ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላት እየመጣ እንደሆነ ሕዝቡን ለማስጠንቀቅ በቤትሐካሪም ከተማ ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርጉ”" + }, + { + "title": "ቤትሐካሪም", + "body": "ይህ ከደቡባዊ ኢየሩሳሌም 10 ኪሎ ሜትር ያህል የሚርቅ የከተማ ስም ነው፡፡ የከተማው ስም ትርጉም “የወይን አትክልት ቦታ” ማለት ነው፡፡ " + }, + { + "title": "ክፋት ከሰሜን ይመጣል", + "body": "እዚህ ላይ “ክፋት” የሚለው ጥፋትና ጥፋቱን የሚያመጡትን ሰዎች የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶች ከሰሜን ይመጡና በእናንተ ላይ ጥፋት እንዲመጣ ያደርጋሉ” ወይም “ከሰሜን የሚመጡ ጠላቶች ያጠፉአችኋል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ታላቅ ጥፋት ይመጣል", + "body": "ጥፋቱ እንዴት እንደሚመጣ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶች ይመጡና ያጠፉአችኋል” ወይም “ጠላቶች ይመጡና ያፈርሷችኋል” “(ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "የጽዮን ሴት ልጅ፣ ውብና ሽሙንሙን", + "body": "ጽዮን ለኢየሩሳሌም ሌላኛው ስም ነው፡፡ እግዚአብሔር ስለ ኢየሩሳሌም ሲናገር ሴት እንደሆነች አድርጎ ይገልጻታል፡፡ እርሱ ለኢየሩሳሌም ያለውን ፍቅር ለማሳየት እንደ ሴት ልጅ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ ውድ ጽዮን፣ እንደ ውድና ሽሙንሙን ሴት የመሰልሽ” ወይም “የእኔ ውድ ጽዮን” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 4a6481e..314900b 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -95,6 +95,8 @@ "05-18", "05-20", "05-23", - "05-26" + "05-26", + "05-30", + "06-title" ] } \ No newline at end of file