Fri Feb 14 2020 20:10:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-14 20:10:14 +03:00
parent 1a4ab41ab6
commit 2275a1cd6d
3 changed files with 37 additions and 33 deletions

View File

@ -10,37 +10,5 @@
{
"title": "ሰይፍ በሕይወታቸው ላይ ተቃጥቷል",
"body": "እዚህ ላይ ሕዝቡን ለመግደል ስለተዘጋጁት ጠላቶች ሲናገር ሰይፉ በሰዎች ላይ እንደሚሰነዝር ሰው ተደርጎ ተገልጾአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻችን በሰይፋቸው እኛን ለማረድ ተዘጋጅተዋል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

34
04/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "እንዲህ ተብሎ ይነገራል",
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ይናራል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የሚያቃጥል ነፋስ በምድረ በዳ ካሉ ከወናዎች ኮረብቶች … ጽኑ የሆነ ነፋስ",
"body": "እዚህ ላይ “የሚያቃጥል ነፋስ” የሚለው በጣም አጥፊና ምህረት አልባ ጠላትን ይወክላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይመጣል",
"body": "“ይጓዛል” ወይም “ይፈጥናል”"
},
{
"title": "የሕዝቤ ሴት ልጅ",
"body": "እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንደ ሴት ልጅ አድርጎ በመናገር ፍቅሩን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቤ፣ ለእኔ እንደ ሴት ልጅ የሆኑት” ወይም “ውድ ሕዝቤ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አያበጥራቸውም ወይም አያጠራቸውም",
"body": "“ማበጠር” እና “ማጥራት” የሚሉት ቃላት ጠቃሚ ያልሆነውን ሽፋን ከእህል ማራገፍን ያመለክታል፡፡ ለዚህ የሚያስፈልገው ቀላል ነፋስ ብቻ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገለባውን ከእህል ለመለየት የሚያስፈልገው ቀላል ነፋስ አይሆንም” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ and ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በእኔ ትዕዛዝ ይመጣል",
"body": "“እኔ እንዲመጣ ባዘዝሁት ጊዜ ይመጣል” "
},
{
"title": "በእኔ ትዕዛዝ",
"body": "ይህ አገላላጽ በዕብራይስጡ በአንዳንድ የቅርብ ጊዜ ትርጉሞች “ለእኔ” ወይም “በእኔ” ተብሎ ተተርጉሟል፡፡"
},
{
"title": "ፍርዴን በእነርሱ ላይ እናገራለሁ",
"body": "“ቅጣታቸውን አውጃለሁ”"
}
]

View File

@ -75,6 +75,8 @@
"04-title",
"04-01",
"04-04",
"04-07"
"04-07",
"04-09",
"04-11"
]
}