From 1c5b4e94217af0e611e159a30a3fb0b5d3f119c9 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tersitzewde Date: Mon, 17 Feb 2020 12:04:12 +0300 Subject: [PATCH] Mon Feb 17 2020 12:04:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 09/25.txt | 34 ++++++++++++++++++++++++++++++++++ 10/01.txt | 42 ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ manifest.json | 5 ++++- 3 files changed, 80 insertions(+), 1 deletion(-) create mode 100644 09/25.txt create mode 100644 10/01.txt diff --git a/09/25.txt b/09/25.txt new file mode 100644 index 0000000..8a3e7d3 --- /dev/null +++ b/09/25.txt @@ -0,0 +1,34 @@ +[ + { + "title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ", + "body": "እነዚህ የእግዚአብሔር ቃላት ናቸው፡፡" + }, + { + "title": "ተመልከቱ", + "body": "እግዚአብሔር እዚህ ላይ ይህን ቃል የተጠቀመው ከዚህ ክፍል ቀጥሎ የሚናገረውን ንግግር ሰዎች ትኩረት እንዲሰጡት ለማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አድምጡ” ወይም “በእርግጥ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ቀናት እየመጡ ነው", + "body": "ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጊዜ ይኖራል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው", + "body": "እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ) " + }, + { + "title": "ስጋቸውን ብቻ የተገረዙትን", + "body": "ይህ በስጋቸው በመገረዝ ወደ እግዚአብሔር ቃል ኪዳን የገቡትን ነገር ግን የእርሱን ሕግ በመከተል ውስጣዊ ማንነታቸውን ያልለወጡ የእስራኤልን ሕዝብ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውጫዊ ሰውነታቸውን በመገረዝ የለወጡ ነገር ግን ውስጣዊ ማንነታቸውን ያልለወጡ ሕዝብ በሙሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "በራሳቸው ላይ ያለውን ጸጉር በአጭሩ የሚቆረጡ ሕዝቦች በሙሉ", + "body": "ይህ ምናልባት የሚያመለክተው የአሕዛብ ጣዖት ለማክበር ሲሉ ጸጉራቸውን በአጭሩ የሚቆረጡ ሕዝቦችን ነው፡፡ አንዳንድ አዳዲስ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህን የዕብራይስጥ አገላለጽ “በምድረ በዳ ጫፍ ላይ የሚኖሩ ሕዝቦች በሙሉ” ብለው ተርጉመውታል፡፡" + }, + { + "title": "እነዚህ ሕዝቦች የተገረዙ አይደሉምና", + "body": "እዚህ ላይ “ሕዝቦች” የሚለው ቃል በእነዚህ ስፍራዎች የሚኖሩትን ሕዝቦች ነው፡፡ ያልተገረዙ እንግዳ ሰዎች በእግዚአብሔር ኪዳን ውስጥ ያልተካተቱ ለመሆናቸው ምልክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእነዚህ መንግስታት ሕዝቦች በመገረዝ ወደ እግዚአብሔር ኪዳን አልገቡም” (ምትክ ስም እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "የእስራኤል ቤት በሙሉ ያልተገረዘ ልብ አላቸው", + "body": "“ልብ” የሰውን ፈቃድና ፍላጎት ይወክላል፡፡ “ያልተገረዘ ልብ” እግዚአብሔርንና ሕጉን የማይከተል ሰው ባህርይ ይወክላል፡፡ ከዚህ በተጨማሩ የእስራኤል “ቤት” የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤልን ሕዝብ በሙሉ የተገረዙት በውጫዊው ሰውነታቸው ብቻ ነው፣ ልባቸው ግን አልተለወጠም” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/10/01.txt b/10/01.txt new file mode 100644 index 0000000..0e8cf26 --- /dev/null +++ b/10/01.txt @@ -0,0 +1,42 @@ +[ + { + "title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ", + "body": "እግዚብሔር ለይሁዳ ሕዝብ እንደዚሁም ለግብጽ፣ ኤዶም፣ አሞን፣ ሞአብ እና ለሁሉም ሕዝቦች እንደሚቀጡ አሳስቦአቸዋል፡፡" + }, + { + "title": "ቃሉን ስሙ", + "body": "“መልእክቱን ስሙ”" + }, + { + "title": "የእስራኤል ቤት", + "body": "እዚህ ላይ “የእስራኤል ቤት” የሚለው የእስራኤልን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index c90cfa7..c866168 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -141,6 +141,9 @@ "09-15", "09-17", "09-19", - "09-21" + "09-21", + "09-23", + "09-25", + "10-title" ] } \ No newline at end of file