Fri Feb 21 2020 11:36:15 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-21 11:36:15 +03:00
parent faf0b3df37
commit 160467e5dc
3 changed files with 68 additions and 21 deletions

View File

@ -1,38 +1,34 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ከያህዌ ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል የመጣ ቃል፣ \"ተነስ\"",
"body": "ይህ ፈሊጥ የዋለው ከእግዚአብሔር ልዩ መልዕክት ለማምጣት ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በኤርምያስ 7፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ለኤርምያስ የሰጠው መልዕክት ይህ ነው፡፡ እንዲህ አለ፣ 'ተነስ\" ወይም \"ያህዌ ለኤርምያስ የተናገረው መልዕክት ይህ ነው፡ 'ተነስ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የሸክላ ሰሪው ቤት",
"body": "\"የሸክላ ሰሪው የስራ ስፍራ፡፡\" ሸክላ ሰሪ ከጭቃ ሸክላ የሚሰራ ሰው ነው፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እነሆ!",
"body": "\"እነሆ\" የሚለው ቃል በታሪኩ ውስጥ አዲስ ሰው እንደሚገባ ያነቃናል፡፡ የእናንተ ቋንቋ ለዚህ የራሱ የሆነ አገላለጽ ሊኖረው ይችላል፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በሸክላ ሰሪው መንኮራኩር",
"body": "የሸክላ ሰሪው መንኮራኩር የሚሽከረከር ትንሽ ጠረጴዛ ነው፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የሚሰራው ጭቃ በእጁ ላይ ተበላሸ",
"body": "\"ተበላሸ\" የሚለው ቃል የሚሰራው ቁስ ብልሽት አለበት ማለት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"በእጁ ላይ የነበረው የሚያበጀመው የሸክላ እቃ ጥሩ አልነበረም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ያበጀው የነበረው",
"body": "\"ይሰራው የነበረው\" ወይም \"ቅርጽ ይሰጠው የነበረው\""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ስለዚህም ሀሳቡን ቀየረ",
"body": "የዚህ ፈሊጥ ትርጉም ሌላ ነገር ለመስራት መወሰን ማለት ነው፡፡ \"ስለዚህ የተለየ ምርጫ አደረገ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በእርሱ ዐይኖች ለማድረግ መልካም ሆኖ የታየውን",
"body": "እዚህ ስፍራ \"ዐይኖች\" የሚለው የሚወክለው ማየትን ሲሆን ማየት ደግሞ የሚገልጸው አስተያየትን/ሃሳብን ነው፡፡ \"ለማድረግ መልካም ሆኖ እንዳሰበው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

50
18/05.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,50 @@
[
{
"title": "ከያህዌ ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል የመጣ ቃል፣ \"መናገር አለብህ\"",
"body": "ይህ ፈሊጥ የዋለው ከእግዚአብሔር ልዩ መልዕክት ለማምጣት ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በኤርምያስ 1፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ መልዕክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህ አለ፣ 'መናገር አለብህ\" ወይም \"ያህዌ ይህን መልዕክት ለእኔ ተናገረ፡ 'መናገር አለብህ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የእስራኤል ቤት ሆይ እኔ በእናነተ ላይ እንደዚህ ሸክላ ሰሪ ማድረግ አልችልምን?",
"body": "በዚህ ጥያቄ ያህዌ በእስራኤል ላይ ደስ የሚያሰኘውን ለማድረግ ስልጣን እንዳለው ትኩረት ይሰጣል፡፡ \"የእስራኤል ቤት ሆይ፣ ሸክላ ሰሪው በሚሰራው ሸክላ ላይ ስልጣን እንዳለው እኔ በእናንተ ላይ ማድረግ እችላለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የእስራኤል ቤት",
"body": "\"ቤት\" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"እስራኤል\" ወይም \"የእስራኤል መንግሥት\" ወይም \"የእስራኤል ህዝብ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እነሆ",
"body": "\"የምናገረው እውነተኛ እና ጠቃሚ ስለሆነ ትኩረት ሰጥተህ ስማ\""
},
{
"title": "በሸክላ ሰሪው እጅ እንደሚገኝ ጭቃ - እናንተ በእኔ እጅ እንደዚያ ናችሁ",
"body": "ሸክላ ሰሪው ይሆናል በሚለው መንገድ በእጁ ያለውን ጭቃ ዳግም መስራት እንደሚችል ያህዌ አስራኤልን ዳግም መስራት እንደሚችል ያነጻጽራል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይንደዋል፣ ወይም ያፈርሰዋል",
"body": "እነዚህ ሁለት አገላለጾች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ በመጀመሪያው ገለጻ፣ ያህዌ አንድን መንግሥት ያ መንግሥት ተክል እንደሆነ ወይም የሚያፈርሰው ህንጻ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -226,6 +226,7 @@
"17-21",
"17-24",
"17-26",
"18-title"
"18-title",
"18-01"
]
}