From 11e4968c5d8d27e3d2f2dcb2bd5f181bd4499c41 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tersitzewde Date: Thu, 27 Feb 2020 11:29:42 +0300 Subject: [PATCH] Thu Feb 27 2020 11:29:42 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 33/25.txt | 26 +------------------------- 34/01.txt | 30 ++++++++++++++++++++++++++++++ 34/04.txt | 14 ++++++++++++++ 34/06.txt | 30 ++++++++++++++++++++++++++++++ manifest.json | 6 +++++- 5 files changed, 80 insertions(+), 26 deletions(-) create mode 100644 34/01.txt create mode 100644 34/04.txt create mode 100644 34/06.txt diff --git a/33/25.txt b/33/25.txt index a493e90..a19f1d1 100644 --- a/33/25.txt +++ b/33/25.txt @@ -9,30 +9,6 @@ }, { "title": "ለ…ምህረት አሳያለሁ", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" + "body": "\"በ…ላይ ርህራሄ አለኝ\" የሚለው በ(ኤርምየስ 30፡18) ላይ እንደተተረጎመው ይተርጉሙት፡፡" } ] \ No newline at end of file diff --git a/34/01.txt b/34/01.txt new file mode 100644 index 0000000..bb9ad6d --- /dev/null +++ b/34/01.txt @@ -0,0 +1,30 @@ +[ + { + "title": "ናቡከደነጾር የእርሷ ከተሞች… በነበረ ጊዜ፣ ከያህዌ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል እንዲህ ሲሉ፡''ያህዌ", + "body": "\"ከያህዌ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣ ቃል\" የሚለው ይህ ፈሊጥ የዋለው ከያህዌ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማሰተዋወቅ ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆነው በኤርምያስ 7፡1 ላይ የሚገኘው ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎም ይመልከቱ እና እንደ አስፈላጊነቱ ለውጥ አድርጉበት፡፡ \"ይህ ናቡከደነጾር የእርሷን ከተሞች በ…. ጊዜ ያህዌ ለኤርምያስ የሰጠው መልዕክት ነው\" እንዲህም አለ፣ 'ያህዌ'' ወይም ‘‘ናቡከደነጾር የእርሷን ከተሞች በ…ጊዜ፣ ያህዌ ለኤርምያስ ይህን መልዕክት ሰጠው፡ 'ያህዌ'' በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ወደ ኤርምያስ ", + "body": "እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለምን ራሱን በስም እንደጠቀሰ ግልጽ አይደለም፡፡ አንደኛ መደብን በመጠቀም መተረጎም አያስፈልግም፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ጦርነት ማወጅ", + "body": "\"መዋጋት\"" + }, + { + "title": "የእርሷ ከተሞች ሁሉ", + "body": "ይህ የሚያመለክተው በኢየሩሳሌም ዙሪያ የሚገኙ ከተሞችን ሁሉ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ይህችን ከተማ አሳልፎ ለመስጠት", + "body": "ይህ በኤርምያስ 32፡28 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ" + }, + { + "title": "ለባቢሎን ንጉሥ እጅ", + "body": "እዚህ ስፍራ \"እጅ\" የሚለው ቃል እጅ ለሚሰራው የመቆጣጠር ስራ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ \"ከእርሱ ቁጥጥር አታመልጥም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "በእርግጥ ትያዛለህ ደግሞም ተላልፈህ ትሰጣለህ", + "body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"ባቢሎናውያን በእርግጥ ይይዙሃል፣ አንተም አልፈህ ተሰጣለህ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/34/04.txt b/34/04.txt new file mode 100644 index 0000000..d7cb775 --- /dev/null +++ b/34/04.txt @@ -0,0 +1,14 @@ +[ + { + "title": "በሰይፍ አትሞትም፡፡", + "body": "\"ሰይፍ\" የሚለው ቃል በጦርነት ለመሞት ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ \"በጦርሜዳ አትሞትም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ለአባቶችህ ቀብር የሚነድ እሳት ", + "body": "ሰዎቹ በቅርቡ ለሞቱ ሰዎች ክብር ቅመም ያቃጥላሉ፡፡ የሞቱትን ሰዎች አካል/አስክሬን አያቃጥሉም፡፡" + }, + { + "title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው", + "body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/34/06.txt b/34/06.txt new file mode 100644 index 0000000..9b545d9 --- /dev/null +++ b/34/06.txt @@ -0,0 +1,30 @@ +[ + { + "title": "ለኪሶ እና ዓዜቃ", + "body": "እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "እነዚህ የይሁዳ ከተሞች የተመሸጉ ከተሞች ሆነው ይኖራሉ", + "body": "\"ባቢሎናውያን ገና ያልያዝዋቸው ብቸኞቹ የተመሸጉ የይሁዳ ከተሞች\" " + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 0dc2962..ccb9726 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -414,6 +414,10 @@ "33-14", "33-17", "33-19", - "33-23" + "33-23", + "33-25", + "34-title", + "34-01", + "34-04" ] } \ No newline at end of file