Wed Feb 12 2020 15:12:20 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-12 15:12:20 +03:00
parent 78c583ef82
commit 0faa44293c
3 changed files with 69 additions and 6 deletions

View File

@ -29,14 +29,14 @@
},
{
"title": "አሕዛብ በእርሱ ይባረካሉ",
"body": ""
"body": "እዚህ ላይ “በእርሱ ይባረካሉ” የሚለው እንዲባርካቸው እግዚአብሔርን ለመጠየቃቸው ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሌሎች መንግስታት ሕዝቦች እንዲባርካቸው ይጠይቁታል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በእርሱ ይከበራሉ",
"body": "“እርሱ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ የሚናገረው እግዚአብሔር ስለሆነ “እርሱ” የሚለው “እኔ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእኔ ይመካሉ” ወይም “እኔን ያመሰግኑኛል” (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ዕዳሪውን መሬታችሁን እረሱ በእሾህም ላይ አትዝሩ",
"body": "እግዚአብሔር ዘር ለመዝራት መሬቱን እንደሚያዘጋጅ ገበሬ አእንደዚሁ ሕይወታቸውን እንዲያዘጋጁ ለሕዝቡ ይነግራቸዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

62
04/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,62 @@
[
{
"title": "ለእግዚአብሔር ራሳችሁን ግረዙ፥ የልባችሁንም ሸለፈት አስወግዱ",
"body": "እግዚአብሔር ሕዝቡ ለእርሱ ያለውን ታማኝነት በአካል በሚገለጥ የቃል ኪዳን ምልክት መግለጫ ቋንቋ ይገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ራሳችሁን ሙሉ በሙሉ ለእግዚአብሔር አቅርቡ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ራሳችሁን ግረዙ … የልባችሁንም ሸለፈት አስወግዱ",
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረታወነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ሁለተቱም አንድ ላይ ትዕዛዙን አጽንዖት ይሰጡታል፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ቍጣዬ እንደ እሳት እንዳይወጣ የሚያጠፋውም ሳይኖር እንዳያቃጥል",
"body": "እግዚአብሔር ከመጠን በላይ ስለመቆጣቱ ሲናገር ቁጣው እሳት እንደሆነ አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቍጣዬ እንደ እሳት ይነድዳል ማንም ሊያጠፋው አይችልም” ወይም “እኔ ከመጠን በላይ እቆጣለሁ እኔን ማቆም የሚችል ማንም የለም” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ቁጣ",
"body": "“ታላቅ ንዴት”"
},
{
"title": "በይሁዳ ዘንድ ተናገሩ በኢየሩሳሌምም ላይ አውሩ",
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ሁለቱም በአንድ ላይ ትዕዘዙን አጽንዖት ይሰጡታል፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነትየሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በኢየሩሳሌምም ላይ አውሩ",
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎች እንዲሰሙት አድርጉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በአገሪቱ ላይ መለከት ንፉ",
"body": "መለከት ሰዎችን ጠላቶቻቸው ሊያጠቁአቸው እየመጡ እንደሆነ ያስጠነቅቃል፡፡ "
},
{
"title": "ወደ ተመሸጉት ከተሞች እንሂድ",
"body": "እነርሱ ከጠላቶቻቸው ለመዳን ወደ ተመሸጉት ከተሞች ይሄዳሉ፡፡"
},
{
"title": "ክፉ ነገር … ታላቅ ጥፋት",
"body": "እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ “ታላቅ ጥፋት” የሚለው ሀረግ “ክፉው ነገር” ምን እንደሚሆን ያብራራዋል፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እኔ ከሰሜን ክፉ ነገርንና ጽኑ ጥፋትን አመጣለሁና",
"body": "ይህ እግዚአብሔር በይሁዳ ላይ ክፉ ነገርንና ጽኑ ጥፋትን ለማምጣት ከሰሜን ጦር ሰራዊት እንደሚልክ የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ እናንተን እንዲያጠፋ ከሰሜን ጦር ሰራዊት እንዲመጣ አደርጋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ከሰሜን",
"body": "ይህ ከሰሜን የሚመጣውን የጠላት ጦር ሰራዊት የሚወክል ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -72,6 +72,7 @@
"03-19",
"03-21",
"03-23",
"04-title"
"04-title",
"04-01"
]
}