Thu Feb 27 2020 09:37:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 09:37:43 +03:00
parent fc7e08fce6
commit 0c8aad6a31
5 changed files with 88 additions and 27 deletions

View File

@ -4,35 +4,15 @@
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"በባቢሎን የሚገኙ የይሁዳ ምርኮኞች ስለ እነዚህ ሰዎች መረገም ይናገራሉ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የተጠበሰ",
"body": "ይህ ቃል ብዙውን ጊዜ ምግብን ሙሉ በሙሉ ማቃጠልን ሳይሆን፣ በሚነድ እሳት ላይ ወይም በመጥበሻ ከሚገባው በላይ ማብሰልን ያመለክታል፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ ዩፊምዝም/የማያስደስትን ቃል ሻልባለ ቃል መተካት/ ነው፡፡ \"እስከ ሞት መቃጠል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) የንጉሡ ወታደሮች እሳቱ ቀስ በቀስ ጠብሶ እስከሚገድላቸው ድረስ በምሰሶ ላይ አስረው ወደ እሳቱ አቅረበው ይለበልቧቸዋል፣ ነገር ግን አካላቸውን ሙሉ ለሙሉ እንዳያቃጥለው ከእሳቱ ራቅ ያደረጓቸዋል፡፡ (ዩፊምዝም/የማያስደስትን ቃል ሻልባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እኔ አውቃለሁ፣ እኔ ምስክር ነኝ",
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ያህዌ የሚደጋግማቸው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

22
29/24.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "ሸማያ…መዕሴያ…ዮዳሄ",
"body": "እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ኔሔላማዊ",
"body": "ይህ የሰዎች ቡድን የወል ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "የሰራዊት ጌታ ያህዌ… እንዲህ ይላል",
"body": "ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "በገዛ ራስህ ስም",
"body": "\"ስም\" የሚለው ቃል ለየሰዎች ስልጣን እና ክብር ያመለክታል፡፡ \"በራስህ ስልጣን እና ክብር ላይ ተመስርተህ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ማሰሪያ/የእንጨት ቀንበር ",
"body": "በቅጣት ላይ የሚገኝን ሰው እግርን እና እጆችን ወይም ጭንቅላትን ውስጡ አስገብቶ ማሰሪያ ከእንጨት የተሰራ ቀንበር"
}
]

22
29/27.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ይህ እየሩሳሌም ወደሚገኙ ሰዎች ሸማያ የላከውን ደብዳቤ ያጠናቅቃል"
},
{
"title": "የሚቃወምህን…የዓናቶቱን ኤርምያስ ለምን አልገሰጽከውም?",
"body": "ሸማያ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው የእየሩሳሌም ሰዎች ኤርምያስን ባለመቃወማቸው ሊገስጻቸው ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"የሚቃወምህን…ዓናቶቱን ኤርምያስን እንድትገስጽ እፈልጋለሁ፡፡\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ወደ እኛ ልኳል",
"body": "ኤርምያስ ምን እንደላከ ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ \"እርሱ ወደ እኛ መልዕክት ልኳል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ቤቶችን በስራታችሁ ኑሩባቸው፡፡ ተክል ተክላችሁ ፍሬዎቻቸውን ብሉ",
"body": "ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት በኤርምያስ 29፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "ነቢዩን ኤርምያስን በመስማት ",
"body": "\"ስለዚህም ነቢዩ ኤርምያስ፣ እርሱ ይህን ሲያነብ ሊሰማ ይችላል ፡፡\" ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት በኤርምያስ 2፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡"
}
]

34
29/30.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -349,6 +349,9 @@
"29-12",
"29-15",
"29-18",
"29-20"
"29-20",
"29-22",
"29-24",
"29-27"
]
}