From 00967c6139a51b1fb3dc8654fc5df7bb4932dd6b Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tersitzewde Date: Wed, 4 Mar 2020 20:05:39 +0300 Subject: [PATCH] Wed Mar 04 2020 20:05:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 44/29.txt | 24 ++---------------------- 45/01.txt | 30 ++++++++++++++++++++++++++++++ 45/04.txt | 38 ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ manifest.json | 5 ++++- 4 files changed, 74 insertions(+), 23 deletions(-) create mode 100644 45/01.txt create mode 100644 45/04.txt diff --git a/44/29.txt b/44/29.txt index 952ec71..11aa3f9 100644 --- a/44/29.txt +++ b/44/29.txt @@ -24,27 +24,7 @@ "body": "ይህ የሰው ስም ነው፡፡" }, { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" + "title": "የይሁዳን ንጉሥ ሴዴቅያስን ጠላቱ ለሆነው ነፍሱንም ለፈለገው ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እጅ አሳልፌ እንደ ሰጠሁት", + "body": "“እጅ” የሚለው ሀይል ወይም ጉልበትን ያመለክታል፡፡ ናቡከደነፆር የሚያመለክተው አጠቃላይ ሰራዊቱን ነው፡፡ “ነፍሱን ለፈለገው” የሚለው ቃል መግደልን ያመለክታል፡፡ “የናቡከደነፆር ሰራዊት የይሁዳን ንጉስ ሴዴቅያስን እንዲያሸንፉ ሳደርግ”" } ] \ No newline at end of file diff --git a/45/01.txt b/45/01.txt new file mode 100644 index 0000000..55200b4 --- /dev/null +++ b/45/01.txt @@ -0,0 +1,30 @@ +[ + { + "title": "ኤርምያስ የተናገረው ቃል ይህ ነው", + "body": "ኤርምያስ እንዲፅፍ የተነገረው ነው" + }, + { + "title": "በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም በአራተኛው ዓመት", + "body": "ይህ የተቀመጠው በመጀመሪያው ነው 45፡1 ላይ ይገኛል፡፡" + }, + { + "title": "በኢዮአቄም በአራተኛው ዓመት", + "body": "ይህ ቃል የግዛቱን ያሳየናል፡፡ “በኢዮአቄም አራተኛው አመት ግዛት”" + }, + { + "title": "አራተኛው አመት", + "body": "“አራተኛው” የሚለው አራት ቁጥርን ያመለክታል" + }, + { + "title": "የተናገረው", + "body": "ኤርምያስ ለባሮክ ተናገረ" + }, + { + "title": "እግዚአብሄር በህመሜ ላይ ሀዘንን ጨምሮብኛልና", + "body": "“በህመም ውስጥ ነበርኩ አሁን እግዚአብሄር ሀዘንን አመጣብኝ”" + }, + { + "title": "በለቅሶዬ ደክሜአለሁ", + "body": "“በለቅሶዬ” የሚለው ቃል ሀዘንን እና ለቅሶን ያመለክታል፡፡ “በለቅሶዬ ምክንያት አሁን ደክሜአለሁ” " + } +] \ No newline at end of file diff --git a/45/04.txt b/45/04.txt new file mode 100644 index 0000000..517bf91 --- /dev/null +++ b/45/04.txt @@ -0,0 +1,38 @@ +[ + { + "title": "እንዲህ በለው", + "body": "እግዚአብሄር ኤርምያስን ለባሮክ እንዲናገረው አዘዘው፡፡" + }, + { + "title": "የሠራሁትን አፈርሳለሁ፥ የተከልሁትንም እነቅላለሁ", + "body": "ሁለቱም የሚናገሩት አንድ አይነት ሀሳብ አላቸው፡፡ እግዚአብሄር የይሁዳን ከተማና ህዝብ እንደሚያጠፋ ልክ እነደ ሚፈራርስ ግንብ እና ሊነቀል እንደሚችል ተክል መስሎ ይናገራል፡፡ “ይህ ከተማ ልክ እኔ እንደገነባሁት አፈራርሰዋለሁ፤ ልክ እንደተከልኩት ተክል አሁን ከተተከለበት እነቃቅለዋለሁ፡፡”" + }, + { + "title": "ለራስህ ታላቅን ነገር ትፈልጋለህን?", + "body": "እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ባሮክ ሌሎች በጥሩ ሁኔታ እንዲንከባከቡት መፈለጉን ለማመልከት ይጠቀመዋል፡፡ “ለራስህ ጥሩን ነገር እንደምትፈልግ አውቃለሁ” ወይም “ሌሎች እንዲያከብሩህ እንደምትፈልግ አውቃለሁ”" + }, + { + "title": "እነሆ", + "body": "ተመልከት ወይም ልብ በል" + }, + { + "title": "በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ፥ እነሆ፥ ክፉ ነገርን አመጣለሁና", + "body": "ክፉ ነገርን አመጣለሁ ሲል እንደ ሚጓዝ እና የሆነ ቦታ እንደሚደርስ ነገር መስሎ ይናገራል፡፡ “ስጋ የለበሰን ሁሉ ክፉ ነገርን እንዲገጥመው አደርጋለሁ”" + }, + { + "title": "ይላል እግዚአብሄር", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 5b5587f..c5f2bd0 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -526,6 +526,9 @@ "44-20", "44-22", "44-24", - "44-26" + "44-26", + "44-29", + "45-title", + "45-01" ] } \ No newline at end of file