am_jas_text_ulb/05/01.txt

8 lines
1.6 KiB
Plaintext

<<<<<<< HEAD
\c 5 \v 1 እንግዲህ እናንተ ሀብታሞች ስለሚመጡባችሁ ክፉ ነገሮች አልቅሱ ዋይ ዋይም በሉ። \v 2 ሀብታችሁ ሻግቶአል፤ ልብሳችሁንም ብል በልቶታል። \v 3 ወርቃችሁና ብራችሁ ዝጎአል፤ ዝገቱም እናንተ ላይ ይመሰክራል፤ ሥጋችሁንም እንደ እሳት ይበላዋል። ለመጨረሻው ቀን ሀብታችሁን አከማችታችኋል።
=======
\c 5 \v 1 እንግዲህ በክርስቶስ ለማያምኑና ለሚጨቁኑዋችሁ ባለ ጠጎች የምነግራቸው ነገር አለ! እናንተ ባለ ጠጎች ሆይ፥ አድምጡኝ! አሳዛኝ በሆኑ ችግሮች ውስጥ የምታልፉ ስለ ሆናችሁ ልታነቡና ጮኽ ባለ ድምፅ ልታለቅሱ ይገባል!
\v 2 ሀብታችሁ የበሰበሰ ያህል ጥቅም-የለሽ ነው፡፡ የተዋበው ልብሳችሁ በብል የተበላ ያህል ጥቅም-የለሽ ነው፡፡
\v 3 ወርቃችሁና ብራችሁ የዛገ ያህል ጥቅም-የለሽ ነው፡፡ እግዚአብሔር በሚፈርድባችሁ ጊዜ ይህ ጥቅም-የለሽ ብልጽግናችሁ ስግብግብ መሆናችሁን ይገልጣል፤ ደግሞም ዝገትና እሳት ነገሮችን እንደሚያወድሙ እግዚአብሔር በከባድ ቅጣት ይቀጣችኋል፡፡ እግዚአብሔር በሚቀጣችሁ ጊዜ እናንተ በከንቱ ሀብትን አከማችታችሁ ትገኛላችሁ፡፡
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0