am_jas_text_ulb/03/07.txt

7 lines
1.1 KiB
Plaintext

<<<<<<< HEAD
\v 7 ማንኛውም እንስሳ፣ ወፎች፣ በምድር የሚሳቡና ባሕር ውስጥ ያሉ ፍጥረቶች በሰው ተገርተዋል፤ \v 8 ነገር ግን ከሰው መካከል ማንም አንደበትን መግራት አልቻለም፤ የሚገድል መርዝ የሞላበት ዕረፍት የለሽ ክፉ ነው።
=======
\v 7 በእርግጥም ሰዎች ሁሉንም ዐይነት እንስሳት፣ ወፎችንም፣ በምድር ላይ የሚመርመሰመሱ እንስሳትን እንዲሁ፣ በውኃ ውስጥ ያሉ ፍጥረታትንም ሁሉ መግራት ችለዋል፡፡
\v 8 የቱም ሰው ቢሆን በገዛ ራሱ ንግግሩን መቆጣጠር አልቻለም፡፡ ሰዎች ሲያወሩ ክፉን ይናገራሉ፤ ይህም ራሳቸው መቆጣጠር ባለመቻል ክፉ ነገሮችን የሚያደርጉ መሆናቸውን ያሳያል፡፡ መርዛማ እባብ ሰዎችን እንደሚገድል በንግግራችን ሌሎችን ልንጐዳ እንችላለን፡፡”
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0