am_jas_text_ulb/01/17.txt

7 lines
1.2 KiB
Plaintext

<<<<<<< HEAD
\v 17 ማንኛውም መልካምና ፍጹም ስጦታ እንደሚዘዋወር ጥላ ከማይለዋወጠው ከላይ ከሰማይ ከብርሃናት አባት ይወርዳል። \v 18 በፍጥረታቱ መካከል እንደ በኵራት እንድንሆን እግዚአብሔር በእውነት ቃል ሕይወት ሊሰጠን ወደደ።
=======
\v 17 ዕውነተኛ የሆነ መልካምና ፍጹም ስጦታ በሰማይ ካለው ከእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይመጣል፡፡ ፍጡራን ነገሮች እንደሚለወጡ፣ ጥላዎችም ተገልጠው እንደሚጠፉ፣ እግዚአብሔር አይለወጥም፡፡ እግዚአብሔር ከቶ አይለወጥም፤ እንዲሁም ሁልጊዜም ቢሆን እርሱ መልካም ነው፡፡
\v 18 በዕውነተኛ መልእክቱ በምናምን ጊዜ እግዚአብሔር መንፈሳዊ ሕይወትን ሊሰጠን ይወዳል፡፡ ስለዚህም አሁን ኢየሱስ ብቻ ሊሰጠው የሚችለውን ዕውነተኛ መንፈሳዊ ሕይወት ለማግኘት የመጀመሪያዎቹ ሰዎች አማኞች ይሆናሉ፡፡
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0