Mon May 29 2017 16:38:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
burje_duro 2017-05-29 16:38:11 +03:00
parent 154f3fe60a
commit e212998322
9 changed files with 15 additions and 52 deletions

View File

@ -1,6 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\v 10 ምክንያቱም ሕጉን የሚፈጽም፣ በአንዱ ግን የሚሰናከል፣ ሕጉን ሁሉ እንደ ተላለፈ ይቆጠራል! \v 11 “አታመንዝር” ያለው እግዚአብሔር፣ “አትግደልም” ብሎአልና። ባታመነዝር ሆኖም ግድያ ብትፈጽም፣ የእግዚአብሔርን ሕግ ተላልፈሃል።
=======
\v 10 ከእግዚአብሔር ሕጎች አንዱን የማይታዘዙ ሰዎች፣ ሌሎቹን ሕጎች የሚታዘዙ ቢሆኑ እንኳ እግዚአብሔር የሚቈጥራቸው ሕጎቹን ሁሉ ከሚተላለፉ ሰዎች መካከል እንደ አንዱ አድርጎ ነው፡፡
\v 11 እግዚአብሔር “አታመንዝር!” ብሎአል፤ ይሁንና “አትግደልም!” ጭምር ብሎአል፡፡ ስለዚህም የምታመነዝሩ ቢሆንና አንድን ሰው ብትገድሉ፥ ሁሉንም የእግዚአብሔርን ሕጎች የተላለፋችሁ ናችሁ፡፡
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0
\v 10 ምክንያቱም ሕጉን የሚፈጽም፣ በአንዱ ግን የሚሰናከል፣ ሕጉን ሁሉ እንደ ተላለፈ ይቆጠራል! \v 11 “አታመንዝር” ያለው እግዚአብሔር፣ “አትግደልም” ብሎአልና። ባታመነዝር ሆኖም ግድያ ብትፈጽም፣ የእግዚአብሔርን ሕግ ተላልፈሃል።

View File

@ -1,6 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\v 12 ስለዚህ ነጻ በሚያወጣው ሕግ እንደሚፈረድባቸው ሰዎች ተናገሩ፤ ደግሞም ታዘዙ። \v 13 ምክንያቱም ምሕረት በማያደርጉ፣ ምሕረት የሌለበት ፍርድ ይመጣባቸዋል። ምሕረት ፍርድን ያሸንፋል!
=======
\v 12 ሁልጊዜም በኃጢአታችን ከመቀጣት ነፃ የሚያደርገንን ሕግ በመንተራስ፣ እግዚአብሔር የሚፈርድብን መሆኑን በማወቅ፣ የቱንም ነገር የምንናገርም ሆነ የምናደርግ ሰዎች ልንሆን ይገባል፡፡
\v 13 እኛ ለሌሎች ምሕረት-የለሽ ከሆንን እግዚአብሔር በሚፈርድብን ጊዜ በምሕረት ሊያየን አይችልም፡፡ ለሌሎች ምሕረት የምናደርግ ከሆነ፣ እግዚአብሔርን በእኛ ላይ ሲፈርድ አንሰማውም፡፡
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0
\v 12 ስለዚህ ነጻ በሚያወጣው ሕግ እንደሚፈረድባቸው ሰዎች ተናገሩ፤ ደግሞም ታዘዙ። \v 13 ምክንያቱም ምሕረት በማያደርጉ፣ ምሕረት የሌለበት ፍርድ ይመጣባቸዋል። ምሕረት ፍርድን ያሸንፋል!

View File

@ -1,8 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\v 14 ወንድሞቼ ሆይ፣ አንድ ሰው እምነት እንዳለው ቢናገር፣ ሥራ ግን ባይኖረው ምን ይጠቅማል? ያ እምነት ሊያድነው ይችላልን? \v 15 አንድ ወንድም ወይም እኅት ልብስና የዕለት ምግብ ባይኖራቸው \v 16 ከእናንተ አንዱ፣ “በሰላም ሂዱ፤ አይብረዳችሁ፤ በደንብ ጥገቡ” ቢላቸው፤ ለአካል የሚያስፈልጉ ነገሮችን ግን ባትሰጧቸው፣ ምን ይጠቅማል? \v 17 ሥራ የሌለው እምነትም እንዲሁ በራሱ የሞተ ነው።
=======
\v 14 ወንድሞቼና እኅቶቼ ሆይ፥ አንዳንዶች “በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ አምናለሁ” ይላሉ፡፡ ዳሩ ግን መልካም ነገሮችን አያደርጉም፡፡ እነዚህ ሰዎች በቃላት ደረጃ ብቻ የሚያምኑ ከሆነ፣ በእርግጥም እግዚአብሔር አያድናቸውም፡፡
\v 15 በእያንዳንዱ ቀን ወንድም ወይም እኅት የሚበሉትና የሚለብሱት ሳይኖራቸው፥
\v 16 ከእናንተ አንዱ “አትጨነቁ! ሂዱ! እሳት ሙቁ! የሚያስፈልጋችሁንም ምግብ አግኙ!” ቢላቸው፥ ነገር ግን ለሰውነታቸው የሚያስፈልጋቸውን ነገር ባትሰጡዋቸው ለእነዚህ ሰዎች ይህ ምንም አይጠቅማቸውም!
\v 17 እንዲሁ ሌሎችን ለመረዳት ስለ ክርስቶስ የምታወሩት ነገር፣ ልክ እንደ ሞተ ሰው ጥቅም የለሽ ነው! በዕውነትም በክርስቶስ አታምኑም፡፡
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0
\v 14 ወንድሞቼ ሆይ፣ አንድ ሰው እምነት እንዳለው ቢናገር፣ ሥራ ግን ባይኖረው ምን ይጠቅማል? ያ እምነት ሊያድነው ይችላልን? \v 15 አንድ ወንድም ወይም እኅት ልብስና የዕለት ምግብ ባይኖራቸው \v 16 ከእናንተ አንዱ፣ “በሰላም ሂዱ፤ አይብረዳችሁ፤ በደንብ ጥገቡ” ቢላቸው፤ ለአካል የሚያስፈልጉ ነገሮችን ግን ባትሰጧቸው፣ ምን ይጠቅማል? \v 17 ሥራ የሌለው እምነትም እንዲሁ በራሱ የሞተ ነው።

View File

@ -1,7 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\v 18 ምናልባትም አንዱ፣ “አንተ እምነት አለህ እኔ ደግሞ ሥራ አለኝ” ሥራ የሌለው እምነትህን አሳየኝ፤ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ ይል ይሆናል። \v 19 አንድ እግዚአብሔር መኖሩን ታምናለህ፤ ትክክል ነህ። አጋንንትም ይህን ያምናሉ፤ በፍርሃትም ይንቀጠቀጣሉ። \v 20 አንተ ሞኝ፣ እምነት ያለ ሥራ ከንቱ መሆኑን ማወቅ ትፈልጋለህ?
=======
\v 18 ዳሩ ግን አንድ ሰው “በእርሱ ስለሚያምኑ ብቻ እግዚአብሔር አንዳንድ ሰዎችን ያድናል፥ ለሰዎች መልካም የሚሠሩ በመሆናቸው ምክንያት ሌሎችን ያድናል” ይለኝ ይሆናል፡፡ ለዚህ ሰው ስመልስ “ሰዎች ለሌሎች መልካም ሥራን የማይሠሩ ከሆኑ፣ በዕውነት እነዚህ ሰዎች በእግዚአብሔር ስለ መታመናቸው ማረጋገጫ ልትሰጠኝ አትችልም!” እለዋለሁ፡፡
\v 19 “እስኪ አስቡት! ‘አንተ አንድ እግዚአብሔር ብቻ አለ ብለህ ታምናለህ፤ ይህን ማመንህ ልክ ነው፡፡ ዳሩ ግን አጋንንትም ጭምር ይህን ያምናሉ፤ ይንቀጠቀጣሉም፤ እግዚአብሔር እንደሚቀጣቸው ያምናሉና፡፡
\v 20 አንተ ሰነፍ ሰው፣ አንድ ሰው ‹በእግዚአብሔር አምናለሁ› ብሎ መልካም ሥራ የማይሠራ ከሆነ፣ ያ ሰው የሚናገረው ነገር የማይጠቅመው መሆኑን አረጋግጥልሃለሁ፡፡
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0
\v 18 ምናልባትም አንዱ፣ “አንተ እምነት አለህ እኔ ደግሞ ሥራ አለኝ” ሥራ የሌለው እምነትህን አሳየኝ፤ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ ይል ይሆናል። \v 19 አንድ እግዚአብሔር መኖሩን ታምናለህ፤ ትክክል ነህ። አጋንንትም ይህን ያምናሉ፤ በፍርሃትም ይንቀጠቀጣሉ። \v 20 አንተ ሞኝ፣ እምነት ያለ ሥራ ከንቱ መሆኑን ማወቅ ትፈልጋለህ?

View File

@ -1,8 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\v 21 አባታችን አብርሃም፣ ልጁ ይስሐቅን መሠዊያው ላይ ባቀረበ ጊዜ በሥራ ጸድቆ አልነበረምን? \v 22 እምነት በሥራው ታየ፤ በዚያው ሥራ እምነት ዓላማውን ፈጸመ። \v 23 “አብርሃም እግዚአብሔርን አመነ፤ ጽድቅም ሆኖ ተቆጠረለት” የሚለው የመጽሐፍ ቃል ተፈጸመ። ስለዚህም አብርሃም የእግዚአብሔር ወዳጅ ተባለ። \v 24 ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን፣ በሥራ እንደሚጸድቅ ታያለህ።
=======
\v 21 ሁላችንም አባታችን አብርሃምን እናከብራለን፡፡ እግዚአብሔር እንዲያደርግ ያዘዘውን ሁሉ ለማድረግ ይሞክር ነበር፡፡ እግዚአብሔር አብርሃምን ለመታዘዝ ስለ መሞከሩ ጻድቅ ሰው ብሎ ጠርቶአል፡፡
\v 22 በዚህ መንገድ አብርሃም በእግዚአብሔር ታመነ፤ ደግሞም ታዘዘ፡፡ በታዘዘውም ጊዜ በእግዚአብሔር የታመነበትን ነገር ሲያደርግ እንመለከታለን፡፡
\v 23 ስለዚህም በቅዱሳት መጻሕፍት እንደ ተጻፈው ነው የሆነው፡- አብርሃም በዕውነት በእግዚአብሔር ስለ ታመነ እግዚአብሔር መልካም እንዳደረገ ሰው ተመለከተው፡፡ በተጨማሪም እግዚአብሔር ስለ አብርሃም እንዲህ አለ፡- ‹እርሱ ወዳጄ ነው!
\v 24 ከአብርሃም ምሳሌነትም እግዚአብሔር ሰዎችን ጻድቅ አድርጐ የሚቈጥራቸው መልካም ሥራዎችን ስለሚሠሩ እንጂ፣ በእርሱ ስለ ታመኑ ብቻ አይደለም፡፡ እንዲሁ እግዚአብሔር መልካም አድርጐ ረዓብን የቈጠራት ባደረገችው ነገር ነው፡፡ ረዓብ ጋለሞታ የነበረች ሴት ናት፤ ዳሩ ግን ምድሪቱን ሊስሉት የመጡ መልክተኞችን በተገቢው መልኩ በማስተናገድ ከጥፋት ታደገች፤ ደግሞም ከመጡበት መንገድ በሚለይ በሌላ መንገድ ወደ ሥፍራቸው እንዲሄዱ በማድረግ ረዳቻቸው፡፡
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0
\v 21 አባታችን አብርሃም፣ ልጁ ይስሐቅን መሠዊያው ላይ ባቀረበ ጊዜ በሥራ ጸድቆ አልነበረምን? \v 22 እምነት በሥራው ታየ፤ በዚያው ሥራ እምነት ዓላማውን ፈጸመ። \v 23 “አብርሃም እግዚአብሔርን አመነ፤ ጽድቅም ሆኖ ተቆጠረለት” የሚለው የመጽሐፍ ቃል ተፈጸመ። ስለዚህም አብርሃም የእግዚአብሔር ወዳጅ ተባለ። \v 24 ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን፣ በሥራ እንደሚጸድቅ ታያለህ።

View File

@ -1,5 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\v 25 በተመሳሳይ ሁኔታ ጋለሞታዪቱ ረዓብ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቅችምን? \v 26 ከመንፈስ የተለዬ አካል ሙት እንደ ሆነ ሁሉ፣ ከሥራ የተለዬ እምነትም የሞተ ነው።
=======
\v 25 25 አንድ ሰው መተንፈስ ሲያቆም እንደሚሞትና ጥቅም-የለሽ እንደሚሆን ሁሉ፣ እንዲሁ በእግዚአብሔር አምናለሁ እያለ፣ ዳሩ ግን ምንም መልካም ሥራ የማይሠራ ከሆነ፣ ይህ ሰው በእግዚአብሔር መታመኑ ከንቱ ነው፡፡ \v 26 አልተሰራም?
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0
\v 25 በተመሳሳይ ሁኔታ ጋለሞታዪቱ ረዓብ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቅችምን? \v 26 ከመንፈስ የተለዬ አካል ሙት እንደ ሆነ ሁሉ፣ ከሥራ የተለዬ እምነትም የሞተ ነው።

View File

@ -1,6 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\c 3 \v 1 ወንድሞቼ፣ እኛ የባሰውን ፍርድ እንደምንቀበል በመገንዘብ፣ ከእናንተ ብዙዎች አስተማሪዎች አትሁኑ። \v 2 ሁላችንም በብዙ መንገድ እንሰናከላለን። በንግግሩ የማይሰናከል እርሱ ሰውነቱን ሁሉ መቆጣጠር የሚችል ፍጹም ሰው ነው።
=======
\c 3 \v 1 ወንድሞቼና እኅቶቼ ሆይ፥ ብዙዎቻችሁ የእግዚአብሔር ቃል አስተማሪዎች መሆንን አትፈልጉ፤ እግዚአብሔር ከሌሎች ይልቅ በመምህራን ላይ ይበልጥ በከፋ ሁኔታ የሚፈርድ ነውና፡፡
\v 2 በብዙ መልኩ ስሕተት የሆነውን ነገር እናደርጋለን፡፡፡ ዳሩ ግን መምህራን እንዲሆኑ እግዚአብሔር የሚሻው ንግግራቸውን መቆጣጠር የሚችሉ ሰዎችን ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች ተግባራቶቻቸውንም ሁሉ ጭምር መቆጣጠር የሚችሉ ይሆናሉ፡፡
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0
\c 3 \v 1 ወንድሞቼ፣ እኛ የባሰውን ፍርድ እንደምንቀበል በመገንዘብ፣ ከእናንተ ብዙዎች አስተማሪዎች አትሁኑ። \v 2 ሁላችንም በብዙ መንገድ እንሰናከላለን። በንግግሩ የማይሰናከል እርሱ ሰውነቱን ሁሉ መቆጣጠር የሚችል ፍጹም ሰው ነው።

View File

@ -1,6 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\v 3 ፈረሶች አፍ ውስጥ ልጓም ብናደርግ ይታዘዙልናል፤ መላ አካላቸውንም መቆጣጠር እንችላለን። \v 4 ምንም እንኳ መርከቦች ግዙፍና በኃይለኛ ነፋስ የሚነዱ ቢሆኑም፣ የመርከቡ ነጂ በትንሽ መሪ ወደሚፈልገው አቅጣጫ እንደሚመራቸው አስተውሉ።
=======
\v 3 እንዲታዘዘን በፈረስ አፍ ውስጥ ልጓምን ብናደርግ፣ ትልቅ የሆነ አካሉን ልንቆጣጠርና ፈረሱን ወደ ፈለግነው ሥፍራ ልንወስደው እንችላለን፡፡
\v 4 እስኪ ስለ መርከቦችም እናስብ፡፡ መርከቦች በጣም ሰፊና በጠንካራ ነፋስ የሚንቀሳቀሱ ቢሆኑም፣ ትንሽ የሆኑ መሪዎቻቸውን በማዘዋወር ሰዎች ወደ ፈለጉት ሥፍራ ይወስዱዋቸዋል፡፡
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0
\v 3 ፈረሶች አፍ ውስጥ ልጓም ብናደርግ ይታዘዙልናል፤ መላ አካላቸውንም መቆጣጠር እንችላለን። \v 4 ምንም እንኳ መርከቦች ግዙፍና በኃይለኛ ነፋስ የሚነዱ ቢሆኑም፣ የመርከቡ ነጂ በትንሽ መሪ ወደሚፈልገው አቅጣጫ እንደሚመራቸው አስተውሉ።

View File

@ -55,7 +55,14 @@
"02-01",
"02-05",
"02-08",
"02-10",
"02-12",
"02-14",
"02-18",
"02-21",
"02-25",
"03-title",
"03-01",
"04-title",
"05-title",
"05-16",