Mon Sep 19 2016 14:31:38 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
de05d2a7b0
commit
c75b91c5d1
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\c 1 \v 1 በኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር እስረኛና አገልጋይ የሆነ ያዕቆብ በክርስቶስ ኢየሱስ ለሚያምኑና በመላው ዓለም ለተበተኑት ለአሥራ ሁለቱ ነገዶች ሰላም ለእናንተ ይሁን፡፡
|
||||
\v 2 ወንድሞቼ ሆይ፣ በልዩ ልዩ ፈተናዎች ውስጥ ማለፋችሁን እጅግ ደስ እንደሚያሰኝ ነገር ቊጠሩት፡፡
|
||||
\v 3 በፈተና ውስጥ ሳላችሁ በእግዚአብሔር ስታምኑ ይበልጥ ሌሎች ፈተናዎችን በትዕግሥት ለማሳለፍ የሚረዱዋችሁ መሆኑን ትረዳላችሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 4 ክርስቶስን በሁሉም መንገድ ትከተሉ ዘንድ እስከ መጨረሻው በፈተና ጽኑ፤ ያንጊዜ መልካም ማድረግ አይከብዳችሁም፡፡
|
||||
\v 5 ከእናንተ አንዱ ምን ማድረግ እንዳለበት ማወቅ ከፈለገ፣ በሚጠይቀው ላይ ሳይቈጣ በልግሥና የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይጠይቅ፡፡
|
|
@ -32,6 +32,11 @@
|
|||
}
|
||||
],
|
||||
"parent_draft": {},
|
||||
"translators": [],
|
||||
"finished_chunks": []
|
||||
"translators": [
|
||||
"Tersit Zewde"
|
||||
],
|
||||
"finished_chunks": [
|
||||
"01-01",
|
||||
"01-04"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue