Mon Sep 19 2016 14:49:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-09-19 14:49:39 +03:00
parent c270fc8dd5
commit 64e7eb9b85
3 changed files with 7 additions and 1 deletions

2
02/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 8 እያንዳንዳችሁ ሌሎች ሰዎችን እንደ ራሳችሁ መውደድ እንዳለባችሁ ንጉሣችሁ ኢየሱስ በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ አዝዞአችኋል፡፡ ሌሎችን የምትወድዱ ከሆናችሁ፣ ትክክለኛውን ነገር አድርጉ፡፡
\v 9 ዳሩ ግን አንዳንድ ሰዎችን ከሌሎች አብልጣችሁ የምታከብሩ ከሆናችሁ ስሕተት እየሠራችሁ ነው፡፡ እግዚአብሔር ያዘዘንን የምታደርጉ ባለመሆናችሁ ምክንያት ሕጉን በመተላለፋችሁ ይኰንናችኋል፡፡

2
02/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 10 ከእግዚአብሔር ሕጎች አንዱን የማይታዘዙ ሰዎች፣ ሌሎቹን ሕጎች የሚታዘዙ ቢሆኑ እንኳ እግዚአብሔር የሚቈጥራቸው ሕጎቹን ሁሉ ከሚተላለፉ ሰዎች መካከል እንደ አንዱ አድርጎ ነው፡፡
\v 11 እግዚአብሔር “አታመንዝር!” ብሎአል፤ ይሁንና “አትግደልም!” ጭምር ብሎአል፡፡ ስለዚህም የምታመነዝሩ ቢሆንና አንድን ሰው ብትገድሉ፥ ሁሉንም የእግዚአብሔርን ሕጎች የተላለፋችሁ ናችሁ፡፡

View File

@ -47,6 +47,8 @@
"01-22",
"01-26",
"02-01",
"02-05"
"02-05",
"02-08",
"02-10"
]
}