Mon May 29 2017 16:34:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
burje_duro 2017-05-29 16:34:11 +03:00
parent b2bf49c0a7
commit 3d23d10988
3 changed files with 4 additions and 13 deletions

View File

@ -1,7 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\v 14 እያንዳንዱ ሰው የሚፈተነው በራሱ ክፉ ምኞት ሲታለልና ሲሳብ ነው። \v 15 ክፉ ምኞት ከተፀነሰ በኋላ ኀጢአት ይወለዳል፤ ኀጢአትም ካደገች በኋላ ሞት ይወለዳል። \v 16 የተወደዳችሁ ወንድሞቼ አትታለሉ።
=======
\v 14 ዳሩ ግን ሰዎች ሁሉ ክፉ ማድረግን ይፈልጋሉ፤ ስለዚህም በወጥመድ የተጠመዱ ይመስል ይህን ያደርጉታል፡፡
\v 15 ከዚያም በኋላ ክፉ አሳቦቻቸው ኃጢአትን ወደ ማድረጉ ይመሩዋቸዋል፡፡ ይህም ደግሞ እስኪያጠፋቸው ድረስ ኃጢአት አሳባቸውን ይቆጣጠራል፡፡ ከዚያም ክፉ ምኞቶች በአንድነት ሲመጡ ኃጢአት ይወለዳል፤ ይህም ኃጢአትን የሠራው ሰው ይቅር ሊባል የሚችለው በክርስቶስ ብቻ ነው ማለት ነው፡፡ ኃጢአትም የመጨረሻ ውጤትዋን ስትሰጥ ሞት ይመጣል፡፡ ይህም የመንፈስም ሆነ የሥጋ ሞት ሲሆን፣ ኃጢአተኛው ከእግዚአብሔር ይለያል ማለት ነው፡፡ ከእንደዚህ ዐይነቱ የመጨረሻ ሞት ሊያድነን የሚችል ኢየሱስ ብቻ ነው፡፡
\v 16 የምወዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ፥ ራሳችሁን ማታለልን አቁሙ፡፡
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0
\v 14 እያንዳንዱ ሰው የሚፈተነው በራሱ ክፉ ምኞት ሲታለልና ሲሳብ ነው። \v 15 ክፉ ምኞት ከተፀነሰ በኋላ ኀጢአት ይወለዳል፤ ኀጢአትም ካደገች በኋላ ሞት ይወለዳል። \v 16 የተወደዳችሁ ወንድሞቼ አትታለሉ።

View File

@ -1,6 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\v 17 ማንኛውም መልካምና ፍጹም ስጦታ እንደሚዘዋወር ጥላ ከማይለዋወጠው ከላይ ከሰማይ ከብርሃናት አባት ይወርዳል። \v 18 በፍጥረታቱ መካከል እንደ በኵራት እንድንሆን እግዚአብሔር በእውነት ቃል ሕይወት ሊሰጠን ወደደ።
=======
\v 17 ዕውነተኛ የሆነ መልካምና ፍጹም ስጦታ በሰማይ ካለው ከእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይመጣል፡፡ ፍጡራን ነገሮች እንደሚለወጡ፣ ጥላዎችም ተገልጠው እንደሚጠፉ፣ እግዚአብሔር አይለወጥም፡፡ እግዚአብሔር ከቶ አይለወጥም፤ እንዲሁም ሁልጊዜም ቢሆን እርሱ መልካም ነው፡፡
\v 18 በዕውነተኛ መልእክቱ በምናምን ጊዜ እግዚአብሔር መንፈሳዊ ሕይወትን ሊሰጠን ይወዳል፡፡ ስለዚህም አሁን ኢየሱስ ብቻ ሊሰጠው የሚችለውን ዕውነተኛ መንፈሳዊ ሕይወት ለማግኘት የመጀመሪያዎቹ ሰዎች አማኞች ይሆናሉ፡፡
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0
\v 17 ማንኛውም መልካምና ፍጹም ስጦታ እንደሚዘዋወር ጥላ ከማይለዋወጠው ከላይ ከሰማይ ከብርሃናት አባት ይወርዳል። \v 18 በፍጥረታቱ መካከል እንደ በኵራት እንድንሆን እግዚአብሔር በእውነት ቃል ሕይወት ሊሰጠን ወደደ።

View File

@ -46,6 +46,8 @@
"01-06",
"01-09",
"01-12",
"01-14",
"01-17",
"02-title",
"03-title",
"04-title",