Mon Mar 16 2020 14:06:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
8a142440b2
commit
fe8c05e4e3
10
61/10.txt
10
61/10.txt
|
@ -21,14 +21,6 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ጽድቅና ምስጋናም ይበቅላል",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "እነዚህ ምግባሮች እንደ አትክልት ከዘር እንደሚያድጉ ተነግሯል፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,14 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ስለ ጽዮን ዝም አልልም፤ ስለ ኢየሩሳሌም ጸጥ አልልም",
|
||||
"body": "ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ጽዮን›› እና፣ ‹‹ኢየሩሳሌም›› በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለ ኢየሩሳሌም ሕዝብ ዝም አልልም››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ዝም አልልም",
|
||||
"body": "‹‹እኔ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ጽድቋ ደምቆ እስኪወጣ፣ ድነቷ እንደ ፋና እስኪሆን ድረስ",
|
||||
"body": "ሁለቱም ሐረጐች የሚያመለክቱት የኃላ ኀላ እግዚአብሔር መጥቶ የእስራኤልን ሕዝብ እንደሚያድን ያም የብርሃን ያህል በግልጽ እንደሚታይ ነው፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,22 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "በያህዌ እጅ የውበት አክሊል በአምላክሽ እጅ እንደ ነገሥታት ዘውድ ትሆኛለሽ",
|
||||
"body": "ሁለቱም ተመሳሳይ ነገር ማለት ሲሆኑ፣ ተያይዘው የቀረቡት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ በእግዚአብሔር ኀይልና ሥልጣን ሥር ኢየሩሳሌም የንጉሥ ከተማ እንደምትሆን ይናገራሉ፡፡ የያህዌ እጅ የእርሱን ኀይልና ሥልጣን ይወክላል፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከእንግዲህ… ‹‹የተተወች››… አትባዪም",
|
||||
"body": "ሁለቱም ተመሳሳይ ነገር ማለት ሲሆኑ፣ ተያይዘው ያቀረቡት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከእንግዲህ ስለ አንቺ አይባልም",
|
||||
"body": "ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች አንቺን አይሉሽም››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከእንግዲህ ስለ ምድርሽ አይባልም",
|
||||
"body": "ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ሰዎች ስለ ምድርሽ አይሉም››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ምድርሽ ታገባለች",
|
||||
"body": "ይህ ማለት ያህዌ የእስራኤልን ሕዝብ ይወዳል፤ እንደ ባል ሁሌም ከእነርሱ ጋር ይሆናል ማለት ነው፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,10 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ጐልማሳ ድንግሊቱን እንደሚያገባ ልጆችሽ ያገቡሻል",
|
||||
"body": "‹‹ልጆችሽ›› የእስራኤልን ሕዝብ ሲሆን፣ ‹‹አንቺ›› ይሁዳንና የእስራኤልን ምድር ያመለክታል፡፡ ሰው የሚስቱ ባለቤት እንደሚሆን ሕዝቡም የምድሪቱ ባለቤት ይሆናል ማለት ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሙሽራ በሙሽራዋ ደስ እንደሚለው አምላክሽ በአንቺ ደስ ይለዋል",
|
||||
"body": "ይህ እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር ባለው ግንኙነት ደስ እንደሚሰኝ ይናገራል፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,42 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አድርጌአለሁ",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -495,6 +495,11 @@
|
|||
"61-03",
|
||||
"61-04",
|
||||
"61-06",
|
||||
"61-08"
|
||||
"61-08",
|
||||
"61-10",
|
||||
"62-title",
|
||||
"62-01",
|
||||
"62-03",
|
||||
"62-05"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue