Thu Apr 23 2020 16:23:51 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
c5dfe3e600
commit
e1a49fe69f
26
34/13.txt
26
34/13.txt
|
@ -1,30 +1,18 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "እሾህ … ሳማ …አሜክላ",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "እነዚህ ሁሉ እሾህ ያላቸው አረሞች ናቸው፡፡ የሳማ እሾህ የሚያሳክክ መርዝ አለው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ቀበሮዎች … ሰጎኖች … የዱር እንስሳት … ጅቦች … ጉጉቶች",
|
||||
"body": "የእነዚህን እንስሳት ስም በኢሳይያስ 13፡21-22 እንዳደረግኸው ተርጉም፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የሌሊት እንስሳት",
|
||||
"body": "በሌሊት የሚነቁና ንቁ የሆኑ እንስሳት፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ጭልፊት",
|
||||
"body": "ትናንሽ እንስሳትን ለምግብነት የሚገድል አሞራ፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,30 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "በእግዚአብሔር መጽሐፍ ፈልጉ",
|
||||
"body": "የእግዚአብሔር መጽሐፍ ማለት እግዚአብሔር የተናገረውን መልእክት የያዘ ማለት ነው፡፡ አት፡- \"የእግዚአብሔርን መልእክት በያዘው መጽሐፍ ውስጥ የተጻፈውን በጥንቃቄ አንብብ' (ባለቤትነት ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከእነዚህ አንዱ",
|
||||
"body": "\"ከእንስሳቱ አንዱ'"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ጓደኛውን የሚያጣ የለም",
|
||||
"body": "ይህ በአዎንታዊ አረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- \"እያንዳንዱ እንስሳ ጓደኛ ይኖረዋል' (ድርብ አሉታዊ ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አፉ አዝዞአልና ",
|
||||
"body": "ለተናገረው አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር በአፉ ተወክሏል፡፡ አት፡- \"እግዚአብሔር አዝዞልና' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ለስፍራቸውም ዕጣ ጣለላቸው",
|
||||
"body": "ይህ እግዚአብሔር እንስሳት የት መኖር እንዳለባቸው መወሰኑ ለስፍራቸው በተጨባጭ ዕጣ እንደጣለላቸው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- \"የት እንደሚኖሩ ወሰነ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እጁም በገመድ ለካችላቸው",
|
||||
"body": "ይህ በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን ሰዎች ነገሮችን የሚለኩበትን መንገድ ያመለክታል፡፡ አት፡- \"ለእንስሳት መኖሪያቸውን ሰጣቸው'"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከትውልድ እስከ ትውልድ ድረስ",
|
||||
"body": "ከትውልድ እስከ ትውልድ የሚለው ሐረግ ወደፊት የሚኖሩትን የሰዎች ትውልዶች ሁሉ ያመለክታል፡፡ ከትውልድ እስከ ትውልድ የሚለውን ሐረግ በኢሳይያስ 13፡20 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ አት፡- \"ለዘላለም' ወይም \"ሁልጊዜ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -397,6 +397,8 @@
|
|||
"34-07",
|
||||
"34-08",
|
||||
"34-11",
|
||||
"34-13",
|
||||
"34-16",
|
||||
"43-title",
|
||||
"43-01",
|
||||
"43-02",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue