Thu Apr 23 2020 20:09:53 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
d26e21b4b5
commit
95a2558242
24
40/27.txt
24
40/27.txt
|
@ -8,27 +8,19 @@
|
|||
"body": "እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡ አት፡- \"የእስራኤል ሕዝብ ሆይ ለምን ትላለህ' (የሁለት ነገሮች ተመሣሣይነት ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "መንገዴ ከእግዚአብሔር ተሰውራለች",
|
||||
"body": "የእግዚአብሔር የሚሆንባቸውን አለማወቅ እግዚአብሔር የሚጓዙበትን መንገድ እንደማያይ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- \"የሚሆንብንን እግዚአብሔር አያውቅም' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "አምላኬ ስለ ፍርዴ ግድ የለውም",
|
||||
"body": "ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) \"ሌሎች በእኔ ላይ ስለሚያደርጉት ኢፍትሐዊ ነገር አምላኬ ግድ የለውም' ወይም 2) \"አምላኬ ለእኔ ፍትሕን ለማድረግ ግድ የለውም'"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "አላወቅህምን? አልሰማህምን?",
|
||||
"body": "ሕዝቡ የእግዚአብሔርን ታላቅነት ማወቅ እንዳለበት ለማጉላት ኢሳይያስ እነዚህን ጥያቄዎች ይጠቀማል፡፡ እነዚህን በኢሳይያስ 40፡21 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡ አት፡- \"በእርግጥ ታውቃላችሁ ሰምታችኋልም' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የምድር ዳርቻ",
|
||||
"body": "በምድር በጣም ሩቅ የሆኑ ቦታዎች ምድር የምታልቀበት ቦታዎች እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ እነዚህ ሐረጎች ስዕላዊ ንግግር ይፈጥራሉ በዳርቻዎችም መካከል ያሉትን ቦታዎች ሁሉ ያመለክታል፡፡ አት፡- \"በጣም ሩቅ የሆኑ የምድር ቦታዎች' ወይም \"መላው ምድር' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,18 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፣ ጉልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል ",
|
||||
"body": "እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው እግዚአብሔርም ብርታት የሌላቸውን እንደሚያበረታ ያጎላሉ፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ኃይልን ይሰጣል",
|
||||
"body": "\"እግዚአብሔር ኃይል ይሰጣል'"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ",
|
||||
"body": "የሕዝቡ ከእግዚአብሔር ኃይል መቀበል ሕዝቡ ንስር እንደሚበርር መብረር እንደቻለ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ንስር ብዙ ጊዜ ለብርታትና ለኃይል ምልክት ሆኖ ጥቅም ላይ የሚውል ወፍ ነው፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ይሮጣሉ አይታክቱም፣ ይሄዳሉ አይደክሙም",
|
||||
"body": "እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው፡፡ ከእግዚአብሔር ኃይል የተቀበሉ ሰዎች ሳይደክማቸው መሮጥና መሄድ እንደቻሉ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (አጓዳኝነትና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት) "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,34 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "በፊቴ በጸጥታ አድምጡ",
|
||||
"body": "በዚህ ወስጥ \"እኔ' የሚለው እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እናንተ ደሴቶች",
|
||||
"body": "ይህ በደሴቶችና አዋሳኝ መሬቶች ወይም ከሜዲትራኒያን ባሕር ማዶ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ (ምትክ ስምና በስፍራው ለሌለ ወይም እንደ ሰው ለተወሰደ ግዑዝ ነገር መናገር ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ኃይላቸውን ያድሱ",
|
||||
"body": "ይህንን ሐረግ በኢሳይያስ 40፡31 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡\t"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ይቅረቡ በዚያን ጊዜም ይናገሩ፣ ለክርክርም በአንድነት እንቅረብ",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -464,6 +464,9 @@
|
|||
"40-21",
|
||||
"40-23",
|
||||
"40-25",
|
||||
"40-27",
|
||||
"40-29",
|
||||
"41-title",
|
||||
"43-title",
|
||||
"43-01",
|
||||
"43-02",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue