Thu Apr 23 2020 15:19:51 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
91b9a7a586
commit
809bce241c
32
31/05.txt
32
31/05.txt
|
@ -28,23 +28,35 @@
|
|||
"body": "በእጆቻቸው ለሠሩት ነገር አጽንዖት ለመስጠት ሕዝቡ \"በእጆቻቸው' ተወክለዋል፡፡ አት፡- \"በገዛ እጆቻችሁ በመሥራት ኃጢአት አድርጋችኋል' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
||||
"body": "እግዘአብሔር አሦራውያንን እንደ አንድ ሰው አድርጎ በመጥቀስ ለይሁዳ ሰዎች መናገሩን ይቀጥላል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "አሦር በሰይፍ ይወድቃል፣ በሰው ያልተሠራ ሰይፍ ይበላዋል",
|
||||
"body": "ሰይፍ ወታደረዊ ኃይልን ይህ በአደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- \"የእግዚአብሔር ሰይፍ፣ የሰውም ሰይፍ አይደለም፣ የአሦርን ሠራዊት ያጠፋል' (ምትክ ስምና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ይሸሻል",
|
||||
"body": "\"አሦራውያን ይሸሻሉ'"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ከፍርሃት የተነሣ ድፍረታቸውን ሁሉ ያጣሉ",
|
||||
"body": "\"ድፍረት' የሚለው ቃል \"ደፋር' በሚለው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"ፍርሃት' የሚለው ቃል \"የፈራ' በሚል ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- \"እጅግም ስለፈሩ ከእንግዲህ ወደያ ደፋሮች አይሆኑም' (የነገር ስም ተመልከት) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "መሣፍንቱ",
|
||||
"body": "\"መሪዎቻቸው"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በእግዚአብሔር የጦርነት ሰንደቅ ዓላማ መታየት ",
|
||||
"body": "\"መታየት' የሚለው ቃል \"አየ' በሚል ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- \"የእግዚአብሔርን ሠራዊት ሰንደቅ ዓላማ ባዩ ጊዜ' (የነገር ስም ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው",
|
||||
"body": "እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኝነት ለመግለጽ እግዚአብሔር በራሱ ስም ይናገራል፡፡ አት፡- \"እግዚአብሔር ያወጀው ይህ ነው' ወይም \"እኔ፣ እግዚአብሔር ያወጅኩት ይህ ነው' (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሦሥተኛ መደብ ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እሳቱ በጽዮን እቶኑም በኢየሩሳሌም የሆነ",
|
||||
"body": "እነዚህ ሐረጎች ተመሣሣይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን አጽንዖት ለመስጠት በአንድነት ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡ በዚህ ስፍራ የእግዚአብሔር መገኘትና ለመፍረድና ለማጥፋት ያለው ኃይሉ እሳት እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- \"አስፈሪ መገኘቱ በጽዮን የሆነው' (አጓዳኝነትና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -366,6 +366,7 @@
|
|||
"31-01",
|
||||
"31-03",
|
||||
"31-04",
|
||||
"31-05",
|
||||
"32-title",
|
||||
"43-title",
|
||||
"43-01",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue