Tue Mar 10 2020 12:12:10 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
c30db55a1b
commit
6d39a546fe
|
@ -0,0 +1,14 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ከተሞች እስኪፈራርሱ፣ ቤቶችም የሚኖርባቸው እስኪያጡ ",
|
||||
"body": "‹‹ማንም እንዳኖርባቸው ከተሞችና ቤቶች እስኪወድሙ ድረስ››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ምድርም ፈጽሞ ባድማ እስክትሆን ድረስ",
|
||||
"body": "‹‹ባድማ›› መሆን አስከፊ ደረጃ ላይ መድረስ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምድሪቱ ጠፍ ምድረ በዳ እስክትሆን››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ያህዌ ሕዝቡን ወደ ሩቅ እስከሚሰድና የምድሪቱ ባዶነት ከባድ እስኪሆን",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ ያህዌ ስለ ራሱ በሦስተኛ ሰው ደረጃ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ሕዝቡን ከምድራቸው ወደ ሩቅ አገር እስከምሰድና እዚያ ማንም እስከማይቀር ድረስ››"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,22 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "እንደገና ይጠፋል",
|
||||
"body": "ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰራዊት እንደ ገና የእስራኤልን ምድር ያጠፋሉ››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የኮምባል ወይም የባሉጥ ዛፍ በተቆረጠ ጊዜ ጉቶ እንደሚቀር ቅዱሱም ጉቶ ሆኖ ይቀራል",
|
||||
"body": "ይህ ምስስል ያህዌ እስራኤልን ቢያጠፋ እንኳ፣ ከእነርሱ መካከል እርሱን የሚያገለግሉትን ለይቶ እንደሚያስቀር ያመለክታል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ኮምበል",
|
||||
"body": "ወርካ የሚመስል ዛፍ"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ግንድ… ጉቶ",
|
||||
"body": "ግንድ ጠንካራው የዛፍ አካል ነው፤ ጉቶ ዛፍ ከተቆረጠ በኃላ ምድር ውስጥ የሚቀረው ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ቅዱሱም ዘር",
|
||||
"body": "ሰራዊቱ እስራኤልን ካጠፋ በኃላ ያህዌን የሚያገለግሉ ሰዎች እንደ ቅዱስ ዘር የተለዩ እንደሚሆኑ ተነግሯል፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,26 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "በይሁዳ ንጉሥ በአካዝ ዘመን",
|
||||
"body": "‹‹አካዝ የይሁዳ ንጉሥ በነበረ ዘመን›› — ይህ ታሪኩ የተፈጸመበት ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ረአሶን… ፋቁሔ… ሮሜልዩ",
|
||||
"body": "የሰዎች ስም"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ረአሶንና… ፋቁሔ… ወጡ",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -105,6 +105,10 @@
|
|||
"06-03",
|
||||
"06-04",
|
||||
"06-06",
|
||||
"06-08"
|
||||
"06-08",
|
||||
"06-10",
|
||||
"06-11",
|
||||
"06-13",
|
||||
"07-title"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue