Mon Mar 16 2020 11:54:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
45aa0178ab
commit
3e5cac31d8
38
57/14.txt
38
57/14.txt
|
@ -1,42 +1,18 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አብጁ አብጁ! ከሕዝቤ መንገድ እንቅፋት አስወግዱ",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "ሕዝቡ ወደ እርሱ እንዲመለሱና እርሱን ለማምለክ እንቅፋቶች እንዳይኖሩ ያህዌ አጽንዖት በመስጠት መንገዱ በአስቸኳይ እንዲስተካከል ይናገራል፡፡ ይህ ኢሳይያስ 40፥3 ላይ ያለውን ያስተጋባል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ከፍ ያለውና ልዕልና ያለው ይህን ይናገራል",
|
||||
"body": "‹‹ከፍ ያለ›› እና፣ ‹‹ልዕልና›› በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ያላቸው ቢሆኑም፣ ያህዌ ከፍ ያለ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ ኢሳይያስ 6፥1 እና 33፥10 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ ኢሳይያስ 52፥13 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የትሑንን መንፈስ ለማነሣሣት፣ የልበ ሰባራዎችን ልብ ለማነሣሣት",
|
||||
"body": "እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ቢሆኑም፣ በፊቱ ትሑት የሆኑትን እንደሚያበረታና እንደሚያጽናና አጽንዖት ይሰጣል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "መንፈስ… ልብ",
|
||||
"body": "እነዚህ የሰውን ሐሳብና ስሜት ያመለክታሉ፤ ቃል በቃል መንፈስና ልብ ማለት አይደለም፡፡ "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,14 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
||||
"body": "ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ፊቴን ሰወርሁ",
|
||||
"body": "ይህ ማለት ሕዝቡን ትቶአል፤ ከእንግዲህ አይረዳቸውም አይባርካቸውም ማለት ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በልቡ መንገድ ወደ ኃላ ተመለሰ",
|
||||
"body": "ይህ ማለት እስራኤላውያን ለሐሰተኞቹ ሲሉ እውነተኛውን አምላክ ተዉ ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ወደ ኃላ›› እና፣ ‹‹መንገድ›› የሚሉት ቦታን የሚያመለክቱ ቃላት ቢሆኑም፣ ዝንባሌንና ስሜትን ይወክላሉ፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,22 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
||||
"body": "ያህዌ መናገር ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "መንገዱ",
|
||||
"body": "‹‹መንገዳቸው›› እዚህ ላይ፣ ‹‹የእርሱ›› የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ለእርሱ የሚያለቅሱትን አጽናኑ፣ አበርቱ",
|
||||
"body": "‹‹በክፉ መንገዳቸው ምክንያት ለሕዝቡ መከራ የሚያዝኑትን አጽናናቸዋለሁ››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የከንፈሮችን ፍሬ እፈጥራለሁ",
|
||||
"body": "‹‹የከንፈሮች ፍሬ›› ሰው የሚናገረውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲመሰግኑኝና እንዲያከብሩኝ አደርጋለሁ››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በሩቅ ላሉት ሰላም፣ ሰላም",
|
||||
"body": "‹‹በሩቅ ካሉት ጋር ሰላም አደርጋለሁ›› — ‹‹ሰላም›› የሚለው ቃል የተደገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ክፉዎች ግን እንደሚናወጥ ባሕር ናቸው… ጭቃና ጉድፍ",
|
||||
"body": "ይህ ክፉዎችን ውሃውን ከሚያቆሽሽ ባሕሩ ዳርቻ ካለው ውሃ ጋር ያመሳስላቸዋል፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,38 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ድምፅህን እንደ መለከት አንሣ",
|
||||
"body": "ይህ በኀይል ጩኽ ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹የአንተ›› የሚያመለክተው ኢሳይያስን ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -447,6 +447,11 @@
|
|||
"57-07",
|
||||
"57-09",
|
||||
"57-11",
|
||||
"57-13"
|
||||
"57-13",
|
||||
"57-14",
|
||||
"57-16",
|
||||
"57-18",
|
||||
"57-20",
|
||||
"58-title"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue