Fri Mar 13 2020 14:22:10 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
c206a487d8
commit
2883df66dd
|
@ -21,10 +21,6 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ያህዌ ፊት ፊታችሁ ይሄዳል፤ የእስራኤል አምላክ ደጀን ይሆንላችኃል",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "ያህዌ ሕዝቡን ከጠላቶቻችው መጠበቁ እርሱ ፊት ፊታቸው የሚሄድ፣ እነርሱን ለመጠበቅ ከሕዝቡ ኃላ እንዳለ ጦረኛ እንደሆነ ተነግሯል፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,14 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ገናና ይሆናል፤ ከፍ ከፍ ይላል፤ እጅግ ይከብራል",
|
||||
"body": "ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ ‹‹ገናና ይሆናል›› — ‹‹ከፍ ከፍ ይላል›› — ‹‹ይከብራል›› የተሰኙት ቃሎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ቢሆኑም፣ ያህዌ ባርያውን እንደሚያከብር አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ ኢሳይያስ 33፥10 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለባርያዬ ከፍ ያለውን ክብር እሰጠዋለሁ››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በአንተ ደንግጠዋል",
|
||||
"body": "‹‹አንተ›› የሚለው የሚያመለክተው የያህዌን ባርያ ነው፡፡ ይሁን እንጂ፣ ተርጓሚዎች ‹‹አንተ›› የሚለውን፣ ‹‹እርሱ›› ማለት ይችላሉ፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "መልኩ ከማንም ሰው የተለየ ጐሰቆለ",
|
||||
"body": "የያህዌ ባርያ መልክ የጐሰቆለው ጠላቶቹ ክፉኛ ስለ ደበደቡት ነው፡፡ የዚህን የተሟላ ትርጒም የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቹ ክፉኛ ስለ ደበደቡት የሰው ልጅ እንኳ አይመስልም››"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,26 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
||||
"body": "ያህዌ ስለ ባርያው መናገር ቀጥሏል"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ባርያዬ ብዙ ሕዝቦችን ይረጫል",
|
||||
"body": "ሰዎች በያህዌ ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖራቸው ማድረግ፣ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖራቸው ሰዎችን በመሥዋዕቱ ደም የሚረጭ ካህን እንደሆነ ተደርጐ ተነግሯል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ይረጫል",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ ‹‹ይረጫል›› ተብሎ የተተረጐመው የዕብራይስጥ ቃል፣ አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች እንዳደረጉት፣ ‹‹ያስደንቃል›› ወይም፣ ‹‹ያስገርማል›› ተብሎ ሊተረጐም ይችላል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ብዙ ሕዝቦች",
|
||||
"body": "‹‹ሕዝቦች›› የየአገሩን ሰዎች ይወክላሉ፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ነገሥታት አፋቸውን ይዘጋሉ",
|
||||
"body": "‹‹አፋቸውን ይዘጋሉ›› ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ነገሥታት ማውራታቸውን ያቆማሉ›› ወይም፣ ‹‹ነገሥታት ዝም ይላሉ››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ያልተነገራቸው",
|
||||
"body": "ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም ያልነገራቸው›› ወይም፣ ‹‹ማንም ያልነገራቸውን ነገር››"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,30 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ ኢሳይያስ ወደ ፊት የሚሆኑ ነገሮችን ባለፈው ጊዜ እንደ ተፈጸሙ አድርጐ ይናገራል፡፡ ይህ በእርግጥ እንደሚሆን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
||||
"body": "ኢሳይያስ ስለ ያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከእኛ የሰሙትን ያመነ ማን ነው?",
|
||||
"body": "ኢሳይያስ የተረዳው በጣም አስገራሚ በመሆኑ ምርኮኞቹ ያምኑ እንደሆነ ይጠይቃል፡፡ ‹‹እኛ›› የሚለው እርሱንና በምርኮ ያሉትን ይጨምራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኛ የሰማነውን ማመን በጣም ከባድ ነው››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -397,6 +397,10 @@
|
|||
"52-04",
|
||||
"52-05",
|
||||
"52-07",
|
||||
"52-09"
|
||||
"52-09",
|
||||
"52-11",
|
||||
"52-13",
|
||||
"52-15",
|
||||
"53-title"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue