Fri Apr 17 2020 11:47:26 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
1931ca890e
commit
277d3d6753
26
26/20.txt
26
26/20.txt
|
@ -5,30 +5,10 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ቁጣ እስኪያልፍ ድረስ",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "\"ቁጣ' የሚለውን የነገር ስም \"ቁጡ' በሚል ቅጽል ተርጉም፡፡ አት፡- \"ከእንግዲህ ወዲያ እግዚአብሔር በእኛ ላይ ቁጡ እስከማይሆን ድረስ' (የነገር ስም ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ምድርም ደምዋን ትገልጣለች፣ ሙታኖችዋንም ከእንግዲህ ወዲህ አትከድንም",
|
||||
"body": "ነፍስ ገዳዮችን መቅጣት ይችል ዘንድ በምድር የተፈጸሙትን ግድያዎች ሁሉ እግዚአብሔር መግለጡ ምድር ራሷ ነፍስ የገደሉትን ሁሉ እንደምትገልጥ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየትን ተመልከት)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,26 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "በዚያም ቀን",
|
||||
"body": "\"በዚያን ጊዜ'"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እግዚአብሔር በጠንካራ፣ በታላቅና በብርቱ ሰይፉ ይቀጣዋል",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ጠላቶቹን ለማጥፋት ያለው ኃይል ጠንካራና ትልቅ ሰይፍ እንዳለው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በባሕር ውስጥ ያለውን አስፈሪ ፍጡር",
|
||||
"body": "ይህ ሌዋታንን ያመለክታል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ለወይን ቦታው ተቀኙለት",
|
||||
"body": "\"ስለ ወይን ቦታው ተቀኙ፡፡' ይህ የእስራኤልን ሕዝብ ፍሬ በሚሰጥ የወይን ቦታ መስሎ ይናገራል፡፡ አት፡- \"ለወይን ጠጅ የሚሆን የወይን ፍሬ እንደሚያፈራ የወይን ቦታ እንደሆኑ አድርጋችሁ ስለ እስራኤል ሕዝብ ዘምሩ፡፡' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እኔ እግዚአብሔር ጠባቂው ነኝ",
|
||||
"body": "\"እኔ እግዚአብሔር የወይን ቦታው ጠባቂ ነኝ'"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በሌሊትና በቀን",
|
||||
"body": "\"ሌሊት' እና \"ቀን' የሚሉት ቃላት \"ሁልጊዜ' ለማለት ተጣምረዋል፡፡ አት፡- \"ሁልጊዜ' ወይም \"ያለማቋረጥ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,34 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አያያዥ አሳብ፡-",
|
||||
"body": "የእስራኤልን ሕዝብ በወይን ቦታ መስሎ መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አልቆጣም፣ ኦ፣ እሾህና ኩርንችት በነበሩ! በጦርነት በወጣሁባቸው ነበር",
|
||||
"body": "አልቆጣም፡፡ እሾህና ኩርንችት ቢኖሩ ኖሩ በጦርነት ባሰለፍኩባቸው ነበር"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አልቆጣም",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ከእንግዲህ ወዲያ በሕዝቡ ላይ እንዳማይቆጣ የሚታወቅ ነው፡፡ አት፡- \"ከአንግዲህ ወዲያ በሕዝቤ ላይ አልቆጣም' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እሾህና ኩርንችት በነበሩ",
|
||||
"body": "የእስራኤል ጠላቶች በወይን ቦታ እንደሚበቅሉ እሾህና ኩርንችት ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እሾህና ኩርንችት",
|
||||
"body": "ይህንን ሃረግ በኢሳይያስ 5፡6 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በጦርነት በወጣሁባቸው ነበር",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ጠላቶቹን መውጋቱ ስለ እርሱ በጦሩ መካከል እንደሚገኝ ተዋጊ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በወጣሁባቸው ነበር፣ በአንድነትም ባቃጠልኋቸው ነበር",
|
||||
"body": "በዚህ ስፍራ ኢሳይያስ ስለ እግዚአብሔር ጠላቶች ለመናገር የተለያዩ ምስሎችን ያጣምራል፡፡ እሾህና ኩርንችት እንደሆኑ ደግሞም በጦሩ ውስጥ እንዳሉ ወታደሮች አድርጎ ስለ እነርሱ ይናገራል፡፡ (ስላዊ ንግግር ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -302,6 +302,9 @@
|
|||
"26-16",
|
||||
"26-18",
|
||||
"26-19",
|
||||
"26-20",
|
||||
"27-title",
|
||||
"27-01",
|
||||
"43-title",
|
||||
"43-01",
|
||||
"43-02",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue