am_hos_text_ulb/13/12.txt

1 line
294 B
Plaintext

\v 12 የኤፍሬም ክፋት ተደብሮአል፥በደሉም ተደብሮአል። \v 13 የምጥ ሕመም ይመጣበታል፥ እርሱ ግን ጥበብ የጎደለው ልጅ ነው፤ ምክንያቱም የሚወለድበት ጊዜ ቢደርስም ከማኅጸን አይወጣም።