From 2500e0f937d899aa77c250f11acb3cd25da8141e Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: burje_duro Date: Thu, 26 Apr 2018 11:58:15 +0300 Subject: [PATCH] Thu Apr 26 2018 11:58:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 11/05.txt | 2 +- 11/08.txt | 3 +-- 11/10.txt | 3 +-- 11/12.txt | 2 +- 12/01.txt | 2 +- 12/title.txt | 1 + manifest.json | 7 ++++++- 7 files changed, 12 insertions(+), 8 deletions(-) create mode 100644 12/title.txt diff --git a/11/05.txt b/11/05.txt index 5b14ed2..827e2e6 100644 --- a/11/05.txt +++ b/11/05.txt @@ -1 +1 @@ -\v 5 \v 6 \v 7 ወደ ግብጽ ምድር አይመለሱምን? ወደ እኔ መመለስን እምቢ በማለታቸው አሦር አይገዛቸውምን? ሰይፍ በከተሞቻቸው ላይ ይወድቃል፥ የበሮቻቸውንም መቀርቀሪያ ያጠፋል፤ከገዛ ራሳቸው ዕቅድ የተነሳ ያጠፋቸዋል። ሕዝቤ ከእኔ ዘወር ለማለት ቆርጦአል። በከፍታ ወደ አለሁት ወደ እኔ ቢጣሩ እንኳ፥ማንም አይረዳቸውም። \ No newline at end of file +\v 5 ወደ ግብጽ ምድር አይመለሱምን? ወደ እኔ መመለስን እምቢ በማለታቸው አሦር አይገዛቸውምን? \v 6 ሰይፍ በከተሞቻቸው ላይ ይወድቃል፥ የበሮቻቸውንም መቀርቀሪያ ያጠፋል፤ከገዛ ራሳቸው ዕቅድ የተነሳ ያጠፋቸዋል። \v 7 ሕዝቤ ከእኔ ዘወር ለማለት ቆርጦአል። በከፍታ ወደ አለሁት ወደ እኔ ቢጣሩ እንኳ፥ማንም አይረዳቸውም። \ No newline at end of file diff --git a/11/08.txt b/11/08.txt index e15c319..4739ee9 100644 --- a/11/08.txt +++ b/11/08.txt @@ -1,3 +1,2 @@ -\v 8 \v 9 ኤፍሬም ሆይ እንዴት እተውሃለሁ? እስራኤል ሆይ እንዴት አሳልፌ እሰጥሃለሁ? እንዴት እንደ አዳማ አደርግሃለሁ? እንዴትስ እንደ ሲ -ባዮ አደርግሃለሁ? ልቤ በውስጤ ተለውጦአል፤መላው ርኅራኄዬ ተነሣሥቷል። ጽኑ ቁጣዬን አላመጣም፤ኤፍሬምን ዳግመኛ አላጠፋም። እኔ አምላ +\v 8 ኤፍሬም ሆይ እንዴት እተውሃለሁ? እስራኤል ሆይ እንዴት አሳልፌ እሰጥሃለሁ? እንዴት እንደ አዳማ አደርግሃለሁ? እንዴትስ እንደ ሲባዮ አደርግሃለሁ? ልቤ በውስጤ ተለውጦአል፤ መላው ርኅራኄዬ ተነሣሥቷል። \v 9 ጽኑ ቁጣዬን አላመጣም፤ ኤፍሬምን ዳግመኛ አላጠፋም። እኔ አምላ ክ እንጂ ሰው አይደለሁምና፥በመካከልህ ቅዱሱ ነኝና፥በቁጣ አልመጣም። \ No newline at end of file diff --git a/11/10.txt b/11/10.txt index d98ff05..069db17 100644 --- a/11/10.txt +++ b/11/10.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 10 \v 11 እነርሱም ከእኔ ከእግዚአብሔር በኋላ ይመጣሉ። እንደ እንበሳ አገሳለሁ። በእርግጥ አገሳለሁ፥ሕዝቡም ከምዕራብ እየተንቀጠቀጡ ይመጣሉ። ከግብጽ እንደ ወፍ፥ከአሦርም ምድር እንደ ርግብ እየተንቀጠቀጡ ይመጣሉ። በየቤቶቻቸውም አኖራቸዋለሁ።» ይህ የእግዚአብሔር አዋ -ጅ ነው። \ No newline at end of file +\v 10 እነርሱም ከእኔ ከእግዚአብሔር በኋላ ይመጣሉ። እንደ እንበሳ አገሳለሁ። በእርግጥ አገሳለሁ፥ ሕዝቡም ከምዕራብ እየተንቀጠቀጡ ይመጣሉ። \v 11 ከግብጽ እንደ ወፍ፥ ከአሦርም ምድር እንደ ርግብ እየተንቀጠቀጡ ይመጣሉ። በየቤቶቻቸውም አኖራቸዋለሁ።» ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው። \ No newline at end of file diff --git a/11/12.txt b/11/12.txt index 56b3884..8cd1ac5 100644 --- a/11/12.txt +++ b/11/12.txt @@ -1 +1 @@ -\v 12 «ኤፍሬም በሐሰት፥ የእስራኤልም ቤት በማታለል ከበበኝ። ይሁዳ ግን እስካሁን ከእኔ ከአምላኩ ጋር ጸንቷል፥ለእኔም ለቅዱሱ የታመነ ነ ው።» \ No newline at end of file +\v 12 «ኤፍሬም በሐሰት፥ የእስራኤልም ቤት በማታለል ከበበኝ። ይሁዳ ግን እስካሁን ከእኔ ከአምላኩ ጋር ጸንቷል፥ ለእኔም ለቅዱሱ የታመነ ነ ው።» \ No newline at end of file diff --git a/12/01.txt b/12/01.txt index 78192f1..8455f42 100644 --- a/12/01.txt +++ b/12/01.txt @@ -1 +1 @@ -\c 12 \v 1 \v 2 ኤፍሬም ነፋስ ይመገባል፥የምሥራቅንም ነፋስ ይከተላል። ሐሰትንና ዓመፅን ያለማቋረጥ ያበዛል።ከአሦር ጋር ኪዳን ያደርጋሉ፥ የወይራ ዘይትም ወደ ግብጽ ይወስዳሉ። እግዚአብሔር ከይሁዳ ጋር ሙግት አለው፥ያዕቆብንም ስላደረገው ይቀጣዋል፥እንደ ሥራውም ይከፍለዋል። \ No newline at end of file +\c 12 \v 1 ኤፍሬም ነፋስ ይመገባል፥ የምሥራቅንም ነፋስ ይከተላል። ሐሰትንና ዓመፅን ያለማቋረጥ ያበዛል። ከአሦር ጋር ኪዳን ያደርጋሉ፥ የወይራ ዘይትም ወደ ግብጽ ይወስዳሉ። \v 2 እግዚአብሔር ከይሁዳ ጋር ሙግት አለው፥ ያዕቆብንም ስላደረገው ይቀጣዋል፥ እንደ ሥራውም ይከፍለዋል። \ No newline at end of file diff --git a/12/title.txt b/12/title.txt new file mode 100644 index 0000000..5e45421 --- /dev/null +++ b/12/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 12 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index f5effc5..0688917 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -124,6 +124,11 @@ "10-14", "11-title", "11-01", - "11-03" + "11-03", + "11-05", + "11-08", + "11-10", + "11-12", + "12-title" ] } \ No newline at end of file