From 17f33273c8003bcf9ef58f0883d0c9b0d5f18829 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: burje_duro Date: Thu, 26 Apr 2018 11:38:15 +0300 Subject: [PATCH] Thu Apr 26 2018 11:38:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 07/10.txt | 2 +- 07/12.txt | 2 +- 07/14.txt | 3 +-- 07/16.txt | 3 +-- 08/01.txt | 2 +- 08/title.txt | 1 + manifest.json | 8 +++++++- 7 files changed, 13 insertions(+), 8 deletions(-) create mode 100644 08/title.txt diff --git a/07/10.txt b/07/10.txt index c8d82ee..ff6770d 100644 --- a/07/10.txt +++ b/07/10.txt @@ -1 +1 @@ -\v 10 \v 11 የእስራኤል ትዕቢት ይመሰክርበታል፤ነገር ግን ወደ አምላካቸው ወደ እግዚአብሔር አልተመለሱም፥በዚህም ሁሉ አልፈለጉትም። ኤፍሬም ማስተዋል እንደሌላትና ተላላ እንደ ሆነች ርግብ ነው፤ ወደ ግብጽ ይጣራል፥ ወደ አሦርም ይበራል። \ No newline at end of file +\v 10 የእስራኤል ትዕቢት ይመሰክርበታል፤ ነገር ግን ወደ አምላካቸው ወደ እግዚአብሔር አልተመለሱም፥ በዚህም ሁሉ አልፈለጉትም። \v 11 ኤፍሬም ማስተዋል እንደሌላትና ተላላ እንደ ሆነች ርግብ ነው፤ ወደ ግብጽ ይጣራል፥ ወደ አሦርም ይበራል። \ No newline at end of file diff --git a/07/12.txt b/07/12.txt index 5579d85..d1c883d 100644 --- a/07/12.txt +++ b/07/12.txt @@ -1 +1 @@ -\v 12 \v 13 ሲሄዱ መሬቤን እዘረጋባቸዋለሁ፥ እንደ ሰማይ አዕዋፍ አወርዳቸዋለሁ። እንደ መንጋ በሚተምሙብት እቀጣቸዋለሁ። ወዮ ለእነርሱ! ከእኔ ርቀው ሄደዋልና። ጥፋት ይመጣባቸዋል! በእኔ ላይ አምፀዋል! ላድናቸው ወደድሁ፥ እነርሱ ግን ሐሰትን ተናገሩብኝ። \ No newline at end of file +\v 12 ሲሄዱ መሬቤን እዘረጋባቸዋለሁ፥ እንደ ሰማይ አዕዋፍ አወርዳቸዋለሁ። እንደ መንጋ በሚተምሙብት እቀጣቸዋለሁ። \v 13 ወዮ ለእነርሱ! ከእኔ ርቀው ሄደዋልና። ጥፋት ይመጣባቸዋል! በእኔ ላይ አምፀዋል! ላድናቸው ወደድሁ፥ እነርሱ ግን ሐሰትን ተናገሩብኝ። \ No newline at end of file diff --git a/07/14.txt b/07/14.txt index 9da0e4a..423f9ba 100644 --- a/07/14.txt +++ b/07/14.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 14 \v 15 ከልባቸው ወደ እኔ አይጮኹም፥ ነገር ግን በአልጋዎቻችው ላይ ያለቅሳሉ። እህልና አዲስ ወይን ጠጅ ለማግኘት ራሳቸውን ለይተዋ -ል፥ከእኔም ዘወር ብለዋል። እኔ ባሠለጠናቸውም፥ክንዶቻችውንም ባበረታ፤እነርሱ ግን ክፉ ነገርን አሴሩብኝ። \ No newline at end of file +\v 14 ከልባቸው ወደ እኔ አይጮኹም፥ ነገር ግን በአልጋዎቻችው ላይ ያለቅሳሉ። እህልና አዲስ ወይን ጠጅ ለማግኘት ራሳቸውን ለይተዋል፥ ከእኔም ዘወር ብለዋል። \v 15 እኔ ባሠለጠናቸውም፥ ክንዶቻችውንም ባበረታ፤ እነርሱ ግን ክፉ ነገርን አሴሩብኝ። \ No newline at end of file diff --git a/07/16.txt b/07/16.txt index ae481d7..ab93724 100644 --- a/07/16.txt +++ b/07/16.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 16 ተመልሰዋል፥ነገር ግን ወደ እኔ ወደ ልዑሉ አልተመለሱም። ዒላማውን እንደ ሳተ ቀስት ናቸው። ከምላሳቸው ነውረኛነት የተነሳ አለቆቻች -ው በሰይፍ ይወድቃሉ። ይህም በግብጽ ምድር ለመሳለቂያ ይሆንባቸዋል። \ No newline at end of file +\v 16 ተመልሰዋል፥ ነገር ግን ወደ እኔ ወደ ልዑሉ አልተመለሱም። ዒላማውን እንደ ሳተ ቀስት ናቸው። ከምላሳቸው ነውረኛነት የተነሳ አለቆቻችው በሰይፍ ይወድቃሉ። ይህም በግብጽ ምድር ለመሳለቂያ ይሆንባቸዋል። \ No newline at end of file diff --git a/08/01.txt b/08/01.txt index 1de4f00..5ee6cb8 100644 --- a/08/01.txt +++ b/08/01.txt @@ -1 +1 @@ -\c 8 \v 1 \v 2 \v 3 «መለከትን በከንፈሮችህ ላይ አድርግ። በእኔ በእግዚአብሔር ቤት ላይ ንስር እየመጣ ነው። ሕዝቡ ኪዳኔን አፍርሰዋልና በሕጌም ላይ አምጸዋልና ይህ ይሆናል። 'አምላኬ፥ በእስራኤል ያለን እኛ እናውቅሃለን' እያሉ ወደ እኔ ይጮሃሉ። ነገር ግን እስራኤል በጎ የሆነውን ነገር ጥሎአል፥ ጠላትም ያሳድደዋል። \ No newline at end of file +\c 8 \v 1 «መለከትን በከንፈሮችህ ላይ አድርግ። በእኔ በእግዚአብሔር ቤት ላይ ንስር እየመጣ ነው። ሕዝቡ ኪዳኔን አፍርሰዋልና በሕጌም ላይ አምጸዋልና ይህ ይሆናል። \v 2 'አምላኬ፥ በእስራኤል ያለን እኛ እናውቅሃለን' እያሉ ወደ እኔ ይጮሃሉ። \v 3 ነገር ግን እስራኤል በጎ የሆነውን ነገር ጥሎአል፥ ጠላትም ያሳድደዋል። \ No newline at end of file diff --git a/08/title.txt b/08/title.txt new file mode 100644 index 0000000..c79092b --- /dev/null +++ b/08/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 8 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index eedb928..0b0f7bd 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -90,6 +90,12 @@ "07-01", "07-03", "07-06", - "07-08" + "07-08", + "07-10", + "07-12", + "07-14", + "07-16", + "08-title", + "08-01" ] } \ No newline at end of file