3 lines
1.1 KiB
Plaintext
3 lines
1.1 KiB
Plaintext
\v 5 ስራኤል ታብያለች፤ ከዚህም የተነሣ ምን ያህል በደለኛ እንደ ሆነች ሌሎች ያውቃሉ፤ የእስራኤል ሕዝብ የፈጸሟቸው ኃጢአቶች በእግዚአብሔር ዘንድ እምነተ ቢሶች አድርገዋቸዋል፤ ይሁዳም እንደዚሁ እምነተ ቢስ እየሆነ ነው፡፡
|
|
\v 6 ምሕረት እንዲያደርግላቸው እግዚአብሔርን እንደሚያግባቡ ተስፋ እያደረጉ ነው፤ ከመንጎቻቸውና ከከብቶቻቸው በጎችንና ከብቶችን ለመሠዋት ይመጣሉ፡፡ ነገር ግን እግዚአብሄር እነርሱን መርዳት ስላቆመና ስለ ተዋቸው ለእነርሱ ምንም ምሕረት እንደማያደርግላቸው ይረዳሉ፡፡
|
|
\v 7 ለእግዚአብሔር የገቧቸውን ቃል ኪዳኖች አልጠበቁም፤ ከእንግዶች ሴቶችም ልጆችን ወልደዋል፤ ስለዚህ በዐዲስ ጨረቃ በዓላት ወቅት ካለሟቸው የዕርሻ ስፍራዎች ጋር ይጠፋሉ፡፡›› |