Thu Aug 10 2017 13:12:31 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
7067181263
commit
ffc93c8a3f
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
6.እግዚአብሔር፡- ‹‹እናንተ ለእኔ ለዘላለም ታማኞች እንድትሆኑ እፈልጋለሁ፡፡ መሥዋዕት ከምታቀርቡልኝ ይልቅ ይህንን እንድታደርጉልኝ የበለጠ እፈልጋለሁ፡፡ ካህናቱ በመሠዊያው ላይ እንዲያቃጥሉት ከምትሰጡኝ መባ ይልቅ እናንተ እኔን ማወቃችሁ ለእኔ እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡
|
||||
\v 6 \v 7 6.እግዚአብሔር፡- ‹‹እናንተ ለእኔ ለዘላለም ታማኞች እንድትሆኑ እፈልጋለሁ፡፡ መሥዋዕት ከምታቀርቡልኝ ይልቅ ይህንን እንድታደርጉልኝ የበለጠ እፈልጋለሁ፡፡ ካህናቱ በመሠዊያው ላይ እንዲያቃጥሉት ከምትሰጡኝ መባ ይልቅ እናንተ እኔን ማወቃችሁ ለእኔ እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡
|
||||
7.ነገር ግን እንደ መጀመሪያው ሰው እንደ አዳም እነርሱ ከእኔ ጋር እኔም እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር የገባሁትን ኪዳን አፈረሱት፤ ይህንን ባደረጉ ጊዜ ለእኔ ታማኞች አልነበሩም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 8 \v 9 8.ገለዓድ ክፋትን የሚሠሩ ሰዎች ያሉበት ከተማ ነው፤ በዚያ ከተማ መንገዶች የነፍሰ-ገዳዮች ዱካ አለ፡፡
|
||||
9.ዘራፊዎች ለመሸሸግ ዕቅድ እንደሚያወጡና ከዚያም በአጠገባቸው የሚያልፈውን እንደሚዘርፉ ካህናትም እንደዚሁ ልክ እንደዘራፊዎች ዕቅድ ለማውጣት ይሰባሰባሉ፤ ወደ ሴኬም እየሄዱ ሳሌም በመንገዳቸው ላይ ግድያ ይፈጽማሉ፤ አስከፊ ወንጀሎችን ይፈጽማሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 10 \v 11 10.በእስራኤል ሕዝብ መካከል አስደንጋጭ ነገር ተመልክቻለሁ፤ የኤፍሬም ሕዝብ በየቦታው ጣዖታትን ያመልካል፤ ካደረጓቸው ነገሮች የተነሣ የእስራኤል ሕዝብ ተበላሽተዋል፡፡
|
||||
11.እናንተም የይሁዳ ሕዝብ ሆይ፣ መልካም ሰዎቻችሁን ከክፉ ሰዎቻችሁ የምለይበትን ቀን ቀጥሬአለሁ፤ ሰብሉን ሁሉ በምትሰበስቡበት የመከር ጊዜ መልካም የሆነውን አስቀምጣችሁ መጥፎውን እንደምትጥሉ፣ በእናንተም በይሁዳ ሰዎች ላይ የሚመጣባችሁ ይኸው ነው፡፡ ያ ቀን የሕዝቤን በረከቶችና ብልጥግናዎች ዳግመኛ የማመጣበት ቀን ይሆናል፡፡››
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\c 7 \v 1 \v 2 1.እስራኤልን ለመፈወስ ጥረት ባደረግሁበት ጊዜ ሁሉ፣ ሕዝቡ ኃጢአት እያደረጉ መሆናቸውን በይፋ ያሳያሉ፤ በሰማርያ ከተማ ያለውም ሕዝብ ያንኑ ያደርጋል፤ በሚገዙበትና በሚሸጡበትም ጊዜ ይዋሻሉ ደግሞም ያጭበረብራሉ፤ በመንገድ ላይ እየሄዱ ያሉትን ሰዎች እንደሚያጠቁ ሕገ-ወጥ ሰዎች ናቸው፡፡
|
||||
2.ነገር ግን እኔ እግዚአብሔር የሚያደርጉትን ማንኛውንም ነገር እንደምመለከት ቆም ብለው አያስተውሉም፡፡ በሚሄዱበት በየትኛውም ቦታ ክፋትን ይፈጽማሉ፤ እኔ ደግሞ ሁሉንም እመለከታለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 4.ሁሉም ፍትወታዊ ርኩሰት ያለባቸው ናቸው፤ የዳቦ ጋጋሪ ምጣድ እንደሚግል እነርሱም እንደዚሁ በፍትወት የጋሉ ናቸው፤ ጋጋሪው አንዴ ምጣዱን ከለኰሰ፣ ዳቦውን ለመጋገር ዝግጁ እስከሚሆን ድረስ ማገዶ መጨመር አያስፈልገውም፡፡
|
||||
5.ንጉሡ ግብዣ በሚያደርግባቸው ወቅቶችም መኳንንቱ በወይን ጠጅ ስለሚሰክሩ የሚያስቈጡ ተግባሮችን ይፈጽማሉ፣ እነርሱም በእኔ ላይ ሲያላግጡ፣ ንጉሡ ይተባበራቸዋል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6.ነገር ግን እነዚህ መኳንንት ንጉሡን ለመግደል ዕቅድ ለማውጣት ይሰማራሉ፤ ሌሊቱን ሁሉ በቊጣ ያደባሉ፣ ሲነጋም ቊጣቸውን ይፋ ያደርጉታል፡፡
|
||||
7.እነዚያ ሁሉ መኳንንት በንጉሡ እጅግ ስለሚቈጡ ገዢዎቻቸውን ሁሉ ይገድላሉ፤ በፍጻሜውም ንጉሦቻቸው ሁሉ ይገደላሉ፣ ከእነርሱ አንዳቸውም ወደ እኔ ወደ እግዚአብሔር አልተጣሩም፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue