2 lines
646 B
Plaintext
2 lines
646 B
Plaintext
|
\v 14 \v 15 14.በእስራኤል ላለው የኤፍሬም ሕዝብ እንደ አንበሳ እሆንበታለሁ፤ ለይሁዳ ሕዝብም እንደ ደቦል አንበሳ እሆንበታለሁ፤ አጠፋቸዋለሁ ደግሞም እተዋቸዋለሁ፤ ወደ ሩቅ ስፍራ እወስዳቸዋለሁ፣ ሊያስጥላቸውም የሚችል ማንም አይኖርም፡፡
|
||
|
15.ከዚያ በኃላም ወደ መጣሁበት እመለሳለሁ፣ በዚያም ሆኜ ኃጢአት እንዳደረጉ እንደሚናዘዙና እንድረዳቸው ይጠይቁኝ ዘንድ ወደ እኔ እንዲመጡ እጠብቃቸዋለሁ፡፡››
|