am_heb_text_ulb/03/12.txt

1 line
378 B
Plaintext

\v 12 ወንድሞች ሆይ ከናንተ ማንም ከእግዚአሔር የሚያስኮበልል ክፉና የማያምን ልብ እንዳይኖረው ተጠንቀቁ። \v 13 ይልቁንም "ዛሬ" እየተባለ ሳለ ከመካከላችሁ ማንም በሀጢአት ተታልሎ ልቡ እንዳይደነድን በየቀኑ እርስ በርሳችሁ ተበረታቱ።