Thu Aug 25 2016 12:51:20 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
bf8dcdc9c0
commit
16c15494b5
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 13 እነዚህ ነገሮች እየተነገሩለት ያለው ከወገኖቹ ከቶ ማንም በመሠዊያው ላይ አገልግሎ የማያውቅ የሌላ ነገድ ወገን ነውና። \v 14 እንግዲያውስ ጌታችን ካህናትን በሚመለከት ሙሴ ከቶውንም ምንም ካልተናገረለት ከይሁዳ ነገድ የመጣ መሆኑ ግልጽ ነው።
|
Loading…
Reference in New Issue