11 lines
697 B
Plaintext
11 lines
697 B
Plaintext
\v 18 ታዲያ፣ የቀረጽኸው ምስል ምን ይጠቅምሃል?
|
||
ምስሉን የቀረጸው፣ ከቀለጠ ብረት ጣዖት የሠራ ሰው
|
||
የሐሰት መምህር ነው፤
|
||
እነዚያን የማይናገሩ አማልክት ሲሠራ
|
||
በገዛ እጅ ሥራው ተማምኖአልና፡፡
|
||
\v 19 ዕንጨቱን ንቃ! ሕይወት የሌለውንም ድንጋይ ተነሣ ለሚል ወዮለት
|
||
ለመሆኑ፣ እነዚህ ነገሮች ማስተማር ይችላሉን?
|
||
በወርቅና በብር ተለብጦአል፤
|
||
እስትንፋስ ግን የለውም፡፡
|
||
\v 20 ያህዌ ግን በተቀደሰ መቅደሱ አለ፤
|
||
ምድር ሁሉ በፊቱ ጸጥ ትበል!›› |