Mon Jun 19 2017 12:40:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 12:40:26 +03:00
parent 06ef309adf
commit 1ebc863df3
4 changed files with 13 additions and 0 deletions

2
03/03.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 3 3. እግዚአብሔር ከቴማን፣ ቅዱሱንም ከፋራን ተራራ መጣ! ሴላ፡፡
ክብሩ ሰማያትን ሸፈነ፤ ምድር በምስጋናው ተሞላች፡፡

2
03/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 4 4. ኃይሉ ከተሰወረበት እጁ የወጡ ሁለት ጨረሮች እንደ መብረቅ ደምቀዋል፡፡
\v 5 5. መቅሠፍት በፊቱ ሄደ፤ ቸነፈርም እግር በእግር ተከተለው፡፡

5
03/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 6 6. እርሱ ሲቆም ምድር ትናወጣለች፤
እርሱ ሲመለከት ሕዝቦች ይንቀጠቀጣሉ፡፡
የዘላለም ተራሮች እንኳ ተፈረካከሱ
የጥንት ኮረብቶችም ዝቅ አሉ፡፡
መንገዱ ዘላለማዊ ነው፡፡

4
03/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 7 7. የኢትዮጵያ ድንኳኖች ሲጨነቁ፣
የምድያምም መኖሪያዎች ሲታወኩ አየሁ፡፡
\v 8 8. ያህዌ ወንዞች ላይ ተቆጥቷልን? መዓትህስ በምንጮች ላይ ነበርን? ወይስ
በፈረሶችህና በድል አድራጊ ሰረገሎችህ በጋለብህ ጊዜ ባሕር ላይ ተቆጥተህ ነበርን?