am_gal_text_ulb/05/22.txt

1 line
367 B
Plaintext

\v 22 የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፣ ሠላም፣ ትዕግሥ፣ ቸርነት፥ መልካምነት፥ እምነት፥ \v 23 የውሃት፥ ራስን መግዛት ናቸው። ህግ እነዚህን አይቃወም። \v 24 የክርስቶስ ኢየሱስ የሆኑት ሥጋን ከክፉ ስሜቱና መሻቱ ጋር ሰቅለውታል።