Sat Jun 10 2017 17:58:16 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
30a625c090
commit
9dd7192702
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 3 እና ሌሎች ለእግዚአብሔር ትእዛዛት የሚንቀጠቀጡ እንድናደርግ የምታዙንን እናደርጋን፡፡ እግዚአብሔር በሕግጋቱ እነድናደርገው የነገረንን እናደርጋለን፡፡ እስራኤላዊ ያልሆኑ ሚስቶቻችንን ለመፍታትና ከልጆቻቸው ጋር ልናባርራቸው ከአምላካችን ጋር ቃል ኪዳን እንገባለን፡፡ \v 4 መናገር የአንተ ሀላፊነት ነው፡፡ ስለዚህ ተነስ ብርቱ ሁን፣ አስፈላጊ የሆነውን አድርግ፡፡ እኛ አንተን እንደግፋለን፡፡”
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 5 ዕዝራ ተነስቶ፣ የካህናት መሪዎችን፣ የሌዊን ትውልዶች እና ሌሎች የእስራኤልን ሰዎች ሁሉ ሴኬንያ የተናገረውን እንዲያደርጉ በአክብሮት አሳወቀ፡፡ ስለዚህም ሁሉም ያን ለማድረግ በአክብሮት ቃል ገቡ፡፡ \v 6 ዕዝራ ከቤተመቅደሱ ፊት ለፊት ተነስቶ ኤልያሴብ ወደሚኖርበት ቤት ሄደ፡፡ ያን ምሽት በዚያ አደረ፣ ነገር ግን ምንም ነገር አልበላም ወይም አልጠጣም እስከ አሁን እንዳዘነ ነበር፤ ምክንያቱም ከባቢሎን የተመለሱት አንዳንዶቹ እስራኤላዊያን በታማኝነት የእግዚአብሔርን ህጎች አልታዘዙም፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 7 መሪዎቹ በኢየሩሳሌም እና በይሁዳ ሌሎች ከተሞች ላሉ ሰዎች ሁሉ፣ ከባቢሎን የተመለሱ ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም በአስቸኳይ ይምጡ በማለት መልዕክት ላኩ፡፡ \v 8 ከእነርሱ ማናቸውም በሶስት ቀናት ውስጥ ባይደርሱ የእነዚያ ሰዎች ንብረት ሁሉ እንደሚወሰድባቸው፣ እና የእስራኤል ህዝብ ወገን ተደርገው እንደማይቆጠሩ እንደ ባዕድ እንደሚታዩም መሪዎቹ ጨምረው አሳወቁ፡፡
|
|
@ -138,6 +138,9 @@
|
|||
"09-10",
|
||||
"09-13",
|
||||
"09-15",
|
||||
"10-01"
|
||||
"10-01",
|
||||
"10-03",
|
||||
"10-05",
|
||||
"10-07"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue