am_ezk_tq/14/01.txt

10 lines
593 B
Plaintext

[
{
"title": "በሕዝቅኤል አማካይነት እግዚአብሔርን ለመጠየቅ የመጣው ማን ነበር?",
"body": "የእስራኤል ሽማግሌዎች በእርሱ አማካይነት እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ወደ ሕዝቅኤል መጡ "
},
{
"title": "እግዚአብሔር አምላክ፣ በእነዚህ ሰዎች መጠየቁን የሚጠይቀው ለምንድነው? ",
"body": "ሽማግሌዎቹ ጣዖቶቻቸውን በልባቸው አኑረው ስለ ነበረ እግዚአብሔር አምላክ ስለ መጠየቁ ጠየቀ "
}
]