am_ezk_tq/02/09.txt

10 lines
366 B
Plaintext

[
{
"title": "በሕዝቅኤል ፊት የተዘረጋው ምን ነበር?\n",
"body": "የተጻፈበት የመጽሐፍ ጥቅልል በሕዝቅኤል ፊት ተዘረጋ "
},
{
"title": "በጥቅልሉ ላይ የተጻፈው ምን ነበር?\n",
"body": "በጥቅልሉ ላይ ሰቆቃ፣ ለቅሶና ዋይታ ተጽፎበት ነበር "
}
]