am_ezk_tq/36/26.txt

6 lines
460 B
Plaintext

[
{
"title": "እግዚአብሔር አምላክ፣ የእስራኤል ቤት በሥርዓቱ እንዲሄዱና ትዕዛዛቱን እንዲጠብቁ ለማስቻል ምን እንደሚያደርግ ተናገረ?",
"body": "እግዚአብሔር አምላክ መንፈሱን በእነርሱ ላይ እንደሚያደርግና በሥርዓቱ እንዲሄዱ፥ ትዕዛዛቱንም እንዲጠብቁ እንደሚያስችላቸው ተናግሯል "
}
]