22 lines
1.4 KiB
Plaintext
22 lines
1.4 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "የሴይር ተራራ ሰዎች ባድማ በሚሆኑበት ጊዜ መላው ምድር ምን ያደርጋል? ",
|
|
"body": "የሴይር ተራራ ሰዎች ባድማ በሚሆኑበት ጊዜ መላው ምድር ደስ ይለዋል "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የእስራኤል ሕዝብ ባድማ በሆነ ጊዜ የሴይር ተራራ ሰዎች ምን አድርገው ነበር?",
|
|
"body": "የእስራኤል ሕዝብ ባድማ በሆነ ጊዜ የሴይር ተራራ ሰዎች ተደስተው ነበር?"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሴይር ተራራ ሰዎች ባድማ በሚሆኑበት ጊዜ መላው ምድር ምን ያደርጋል? ",
|
|
"body": "የሴይር ተራራ ሰዎች ባድማ በሚሆኑበት ጊዜ መላው ምድር ደስ ይለዋል "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግዚአብሔር አምላክ ባድማ ይሆናል ብሎ ያስታወቀው የትኛውን አካባቢ በሙሉ ነው?",
|
|
"body": "እግዚአብሔር አምላክ የሴይር ተራራና ኤዶም በሙሉ ባድማ እንደሚሆኑ ያስታውቃል "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግዚአብሔር አምላክ በሚፈርድባቸው ጊዜ የሴይር ተራራና የኤዶም ሰዎች የሚያውቁት ምንድነው?",
|
|
"body": "እግዚአብሔር አምላክ በሚፈርድባቸው ጊዜ የሴይር ተራራና የኤዶም ሰዎች እግዚአብሔር አምላክ እርሱ ጌታ መሆኑን ያውቃሉ "
|
|
}
|
|
] |