am_ezk_tq/23/48.txt

10 lines
643 B
Plaintext

[
{
"title": "እግዚአብሔር አምላክ በዘማዊያቱ ላይ የሚያስነሣው ጉባዔ ምን ያደርግባቸዋል?",
"body": "እግዚአብሔር አምላክ የሚያስነሣው ጉባዔ ዘማዊያቱን በድንጋይ ይወግሯቸዋል፣ በሰይፎቻቸውም ይቆራርጧቸዋል "
},
{
"title": "ዘማዊያቱ የጣዖቶቻቸውን ኃጢአት በሚሸከሙበት ጊዜ የሚያውቁት ምንድነው?",
"body": "ዘማዊያቱ የጣዖቶቻቸውን ኃጢአት በሚሸከሙበት ጊዜ እግዚአብሔር አምላክ ጌታ መሆኑን ያውቃሉ "
}
]