am_ezk_tq/18/16.txt

10 lines
573 B
Plaintext

[
{
"title": "አንድ ልጅ በአባቱ የኃጢአት መንገድ ባይሄድ በአባቱ ኃጢአት ምክንያት ልጁ ይሞታል?",
"body": "አንድ ልጅ የእግዚአብሔር አምላክን ፍርድ ቢጠብቅ፣ በትዕዛዙም ቢሄድ በአባቱ ኃጢአት ምክንያት አይሞትም "
},
{
"title": "ጻድቁ ልጅ የአባቱን ኃጢአት የማይሸከመው ለምንድነው?",
"body": "ፍትሕና ጽድቅን አድርጓልና ጻድቁ ልጅ የአባቱን ኃጢአት አይሸከምም"
}
]