am_ezk_text_ulb/21/32.txt

1 line
201 B
Plaintext

\v 32 ለእሳት ማገዶ ትሆናለህ! ደምህም በምድሪቱ መካከል ይፈሳል፥ መታሰቢያም አይኖርህም፥ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬአለሁና።