am_ezk_text_ulb/21/08.txt

1 line
275 B
Plaintext

\v 8 የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ። \v 9 የሰው ልጅ ሆይ፥ 'እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ትንቢት ተናገር ሰይፍ! ሰይፍ! የተሳለና የተወለወለ ሰይፍ በል።