am_ezk_text_ulb/12/08.txt

1 line
530 B
Plaintext

\v 8 በነጋታውም የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ። \v 9 "የሰው ልጅ ሆይ፥ ዓመፀኛው የእስራኤል ቤት ' የምታደርገው ምንድር ነው?' ብለው ጠየቁህን? \v 10 አንተም ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል 'ይህ ትንቢታዊ ጉዳይ በኢየሩሳሌም የሚኖረውን አለቃና በመካከላቸውም የሚኖሩትን የእስራኤል ቤትን ሁሉ የሚመለከት ነው' በላቸው።