am_ezk_text_ulb/03/26.txt

1 line
448 B
Plaintext

\v 26 አመጸኛ ህዝብ ስለሆኑ እንዳትገስፃቸው እኔ ምላስህን ከላንቃህ ጋር አጣብቀዋለሁ አንተም ዲዳ ትሆናለህ። \v 27 ነገር ግን እኔ ስናገርህ አፍህን እከፍታለሁ አንተም ' ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል' ትላቸዋለህ፤ አመጸኛ ህዝብ ስለሆኑ የሚሰማ ይሰማሀል የማይሰማ አይሰማህም!"