am_ezk_text_ulb/03/10.txt

1 line
307 B
Plaintext

\v 10 ቀጥሎሜ እንዲህ አለኝ " የሰው ልጅ ሆይ የነገርኩህን ቃል ስማ በልብህም ተቀበለው። \v 11 ከዚያም በምርኮ ወዳሉት ህዝብህ ሂድና ቢሰሙህም ባይሰሙህም 'እግዚአብሔር እንዲህ ይላል' በላቸው።"