diff --git a/21/28.txt b/21/28.txt index 8d3404d..b1483b0 100644 --- a/21/28.txt +++ b/21/28.txt @@ -1 +1 @@ -\v 28 \v 29 28 አንተም የሰው ልጅ ሆይ፥ 'ጌታ እግዚአብሔር ስለሚመጣባቸው ውርደት ለአሞን ልጆች እንዲህ ይላል፡ ሰይፍ፥ ሰይፍ ተመዟል! ለማጥፋትና ለመግደል ተስሏል፤ እንደመብረቅም ያብለጨልጫል! ነቢያት ባዶ ራዕይ እያዩልህና ምዋርት እያሟረቱልህ ሳለ ይህ ሰይፍ ሊገደሉ ባሉት የሚቀጡበት ቀን በደረሰባቸው የእመጽ ዘመናቸው ባበቃባቸው ሰዎች አንገት ላይ ያርፋል። \ No newline at end of file +\v 28 አንተም የሰው ልጅ ሆይ፥ 'ጌታ እግዚአብሔር ስለሚመጣባቸው ውርደት ለአሞን ልጆች እንዲህ ይላል፡ ሰይፍ፥ ሰይፍ ተመዟል! ለማጥፋትና ለመግደል ተስሏል፤ እንደመብረቅም ያብለጨልጫል! \v 29 ነቢያት ባዶ ራዕይ እያዩልህና ምዋርት እያሟረቱልህ ሳለ ይህ ሰይፍ ሊገደሉ ባሉት የሚቀጡበት ቀን በደረሰባቸው የእመጽ ዘመናቸው ባበቃባቸው ሰዎች አንገት ላይ ያርፋል። \ No newline at end of file diff --git a/22/title.txt b/22/title.txt new file mode 100644 index 0000000..a5a81d7 --- /dev/null +++ b/22/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 22 \ No newline at end of file diff --git a/23/08.txt b/23/08.txt index 01b56ce..5092d3f 100644 --- a/23/08.txt +++ b/23/08.txt @@ -1 +1 @@ -\v 8 \v 10 8 በግብጽም የነበረውን ግልሙትናዋን አልተወችም በዚያ በኰረዳነትዋ ጊዜ ከእርስዋ ጋር ተኝተው ነበር፥ የድንግልናዋንም ጡቶች ዳብሰው ነበር፥ ግልሙትናቸውንም አፍስሰውባት ነበር። \v 9 9 ስለዚህ በፍቅር በተከተለቻቸው በውሽሞችዋ በአሦራውያን እጅ አሳልፌ ሰጠኋት።10እነርሱም ኅፍረተ ሥጋዋን ገለጡ ወንዶችና ሴቶች ልጆችዋንም ማርከው ወሰዱ፥ እርስዋንም በሰይፍ ገደሉ በሌሎች ሴቶች ዘንድ መተረቻ ሆነች ስለዚህም ፈረዱባት። \ No newline at end of file +\v 8 በግብጽም የነበረውን ግልሙትናዋን አልተወችም በዚያ በኰረዳነትዋ ጊዜ ከእርስዋ ጋር ተኝተው ነበር፥ የድንግልናዋንም ጡቶች ዳብሰው ነበር፥ ግልሙትናቸውንም አፍስሰውባት ነበር። \v 9 ስለዚህ በፍቅር በተከተለቻቸው በውሽሞችዋ በአሦራውያን እጅ አሳልፌ ሰጠኋት። \v 10 እነርሱም ኅፍረተ ሥጋዋን ገለጡ ወንዶችና ሴቶች ልጆችዋንም ማርከው ወሰዱ፥ እርስዋንም በሰይፍ ገደሉ በሌሎች ሴቶች ዘንድ መተረቻ ሆነች ስለዚህም ፈረዱባት። \ No newline at end of file diff --git a/23/title.txt b/23/title.txt new file mode 100644 index 0000000..1be94a2 --- /dev/null +++ b/23/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 23 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 690a7e7..a58c68a 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -283,8 +283,10 @@ "21-21", "21-24", "21-25", + "21-28", "21-30", "21-32", + "22-title", "22-01", "22-04", "22-06", @@ -296,8 +298,10 @@ "22-26", "22-29", "22-30", + "23-title", "23-01", "23-05", + "23-08", "23-11", "23-14", "23-16",