4 lines
721 B
Plaintext
4 lines
721 B
Plaintext
\v 21 \v 22 \v 23 \v 24 21. ከዚያም ሰውየው ወደ ውጩ አደባባይ አመጣኝ፤ በአራቱም ማእዘን ዙሪያ መራኝ፡፡ በእያንዳዱም ማእዘን የተከለለ ቦታ አየሁ፤
|
|
22. እያንዳንዱም ሃያ ሁለት ሜትር ርዝመት ዐሥራ ስድስት ሜትር ስፋት ነበረው፡፡
|
|
23. በእዚህ የተከለሉ ቦታዎች ዙሪያ በውስጥ በኩል እሳት የሚነድት ካብ ነበር፡፡
|
|
24. ሰውየውም፣ ‹‹እነዚህ የቤተ መቅደሱ አገልጋዮች የሆኑት ሌዋውያን ሕዝቡ ለመሥዋዕት የሚያመጣቸውን የሚያዘጋጁባቸው ክፍሎች ናቸው›› አለኝ፡፡ |