3 lines
746 B
Plaintext
3 lines
746 B
Plaintext
\v 6 \v 7 \v 8 6. በእያንዳንዱ የወር መባቻ፣ እንከን የሌለባቸውን አንድ ወይፈን፣ ስድስት የበግ ጠቦቶችና አንድ አውራ በግ ያቅርብ፡፡
|
|
7. ከእያንዳንዱ ወይፈንና አውራ በግ ጋር፣ ሃያ ሁለት መስፈሪያ ዱቄት የቅርብ፤ እንዲሁም ከእያንዳንዱ የበግ ጠቦት ለሃያ ሁለት መስፈሪያ ዱቄት ከሚሆነው አንድ ሊትር ወይራ ዘይት ጋር የሚያቀርበው እርሱ እንደ ወደደው ይሁን፡፡
|
|
8. ገዢው ወደ ቤተ መቅደሱ ሲገባ፣ በመግቢያው በር መተላፊያ በረንዳ በኩል ይግባ፤ ሲወጣም በዚያው ይውጣ፡፡ |