3 lines
709 B
Plaintext
3 lines
709 B
Plaintext
\v 3 \v 4 \v 5 3. በእያንዳንዱ ሰንበትና የወር መባቻ፣ ሕዝቡ ሁሉ በዚህ መግቢያ በር ሆኖ ይስገድ፡፡
|
|
4. በየሰንበቱ የሚቃጠል መሥዋዕት እንዲሆን፣ ገዢው ስድስት እንከን የሌለባቸው የበግ ጠቦትና አንድ አውራ በግ ይዞ ይመጣል፡፡
|
|
5. ከአውራ በጉ ጋር ሃያ ሁለት መስፈሪያ ድቄት፣ ከበግ ጠቦቱ ጋር የሚያቀርበው የእህል ቁርባን እርሱን ደስ እንዳሰኘው ይሁን፤ ይህም ለሃያ ሁለት መስፈሪያ ዱቄት ከሚያቀርበው አንድ ሊትር የወይራ ዘይት ጋር መሆኑ ነው፡፡ |